ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ኣዲስ ህንፃ ቶንዲኖዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ነሐሴ 1, 2010 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ ነሐሴ 9, 2010 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ ነሐሴ 9, 2010 03:30 ጥዋት
  • ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
  • Print
  • Pdf

1 የ 2010 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 በአቅራቢነት የተመዘገበ

3 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00 /ኣንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::

4 ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2% በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::

5 ጨረታዉ ከ ሓምሌ 30/2010 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሓሴ 9/2010 ዓ/ም 3:00 የሚቆይ ሲሆን ጨረታዉ የሚከፈተዉ ደግሞ በዚሁ ቀን 3:30

6 ተጫራቾች ለተጫረቱበት ማተሪያል አሸናፊነት ከተገለፀላቸዉ በሃላ ባሉት 3 ቀናት ዉስጥ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል

7 ለተጨማሪ ማብራሪያ 0914729078 /0344 41 99 76 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::

ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ