የበርሀሌ ሰደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ጽህፈት ቤት የተለያዮ የግንባታዎች የሚያገለግሉ የግንብ ድንጋይ የኩረት ድንጋይ አሸዋ ጠጠር ብሎኬት መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥቅምት 3, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ጥቅምት 7, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: በርሃሌ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ ጥቅምት 7, 2010 06:00 ከሰአት
  • መኽዝን/
  • Print
  • Pdf

1የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

2 የወቅቱን ግብር የከፈሉ እና ቲኦቲ እና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

3 ለጨረታ ማስከበሪያ 10,000በስፒኦ በባንክ Â በተረጋገጠለት ቼክ ማስያዝ የሚችሉ

4 ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 07/ 02/ 2010 ዓም በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ ጨረታዉ ከሰዓት 9:00 ታሽጎ 9:30 ይከፈታል

5 ሰነድ ጨረታ ዋጋ 50 ብር

ለበለጠ መረጃ ሰነድ ጨረታ ይመልከቱ

8 መቤቱ የተሻለ ነገር ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

በርህሌ ስድተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

በስልክ ቁጥር 0919800510/ 0920543800 0966928899 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉÂ

መመለስ
የጨረታ ምድብ