ግልፅ የጨረታ ማስታወቅያ
ድርጅታችን ሞገድ ኢንጅነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃ/የ/ተ/ግ/ማህበር በውቅሮ የሚገኘው የዋግዋጎ ኤለክትሪክ ገመድ እና ኬብል ፋብሪካ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል የኮንስተራክሽን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አውዳድሮ መግዛት የፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶችን የሚያሟላ ማንኛውም ተጫራች መወዳደር ይችላሉ፡፡
| ተ.ቁ | የእቃው ዓይነት | መለያ | የሚፈለገው ብዛት | ነጠላ ዋጋ ከነ ቫቱ | ድምር ዋጋ | ማብራርያ |
|---|---|---|---|---|---|---|
| 1 | Rebar (ቴንዲኖ ) # 8 | ኪ.ግ | ||||
| 2 | Re-bar(ቴንዲኖ )#10 | ኪ.ግ | ||||
| 3 | Re-bar ( ቴንዲኖ)#12 | ኪ.ግ | ||||
| 4 | Re-bar(ቴንዲኖ) #14 | ኪ.ግ | ||||
| 5 | Re-bar(ቴንዲኖ)#16 | ኪ.ግ | ||||
| 6 | Re-bar(ቴንዲኖ)#20 | ኪ.ግ | ||||
| 7 | ሚስማር #( 6 -12) | ኪ.ግ | ||||
| 8 | ሽቦ (Black wire) #1.5 | ኪ.ግ | ||||
| 9 | ባህርዛፍ #( 6-12) | በቁጥር | ||||
| 10 | ሞራሌ(7×5) | በቁጥር | ||||
| 11 | ፕለይ ዉድ | በቁጥር | ||||
| 12 | ጠጠር (02-03) | በቁጥር |
1. ተወዳዳሪዎቸ ሙሉ ስም፣አድራሻ ፣ፊርማ፣ማህተም መኖር አለበት፡፡
2. የታደሰ የ2018 ዓ/ም ንግድ ፍቃድ፣ቲን ቁጥር እና አቅራባይነት ካርድ አለበት፡
3. ተወዳዳሪ ዎች የሚያሰገቡት ዋጋ ከቫት በፊት መሆን አለበት፡፡
4. የሚሞላው ዋጋ ሲፃፍ (ሲሞላ) ለእይታ ግልፅ መሆን አለበት፡፡
5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከነትራንስፖርት ውቅሮ ኤለክትሪክ ገመድና ኬብል ፋብሪካ ፕሮጀክት ማድረስ አለባቸ ው ::
6. የጨረታው ዝርዝር የያዘ ደኩሜንት ከ09/05/2018 ዓ/ም ቀን ጀምሮ ከዋና ቢሮ ሞገድ ኢንጂነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተ/የግ/ማሕበር ከግዢ እና አቅርቦት በስራ ቀን ዲያስፖራ አከባቢ አዲሱ ማድያ አጠገብ የሚገኘው ባለ ዘጠኝ ህንፃ ከአንደኛ ፎቅ ቢሮ የማይመለስ 200.00( ሁለት መቶ ብር ) በመክፈል መውሰድ ይቻላሉ::
7. የጨረታ ማክበርያ (CPO) ካቀረቡት ጠቅላላ ዋጋ 2% (ሁለት ፐርሰንት) ሞገድ ኢንጂነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተ/የግ/ማሕበር ስም _ ህጋውነቱ ከተረጋገጠ ፋይናንሻልትካላት (CPO) በፖስታ ታሽጎ መቅረብ አለበት ::
8. የጨረታ ደኩሜንት ኦርጅናል እና ኮፒ የጨረታ ማስከበርያ (CPO) ለየብቻው ኢንቨለፕ (ፖስታ) ታሽጎ ወደ ወና ቢሮ ሞጎድ ኢንጀነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተ የግ/ማሕበር በተዘጋጀ የጨረታ ሰጥን ገቢ የሚደረግበት ቀን ከ 09/05/2018 ዓም ከቀን ሰዓት4፡30 ጀምሮ እስከ14/05/2018 ዓ/ም ከሰዓት 8፡30ያለ ግዜ ይሆናል፡፡
9. ጨረታው በን 14/05/2018 ዓ/ም ከሰዓት 8፡30 የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በዘው በቀን 9፡00 የስራ ሰዓት ቀን ተጨራች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው በተገኘበት በዋና ቢሮ ሞገድ ኢንጀነሪንግ እና ኮንስትራክሽን አንደኛ ፎቅ መሰብሰብያ አደራሽ ይከፈታል፡፡ ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው ባይገኙም ህጋዊነቱ እስከ ተረጋገጠ በሌሉበት ይከፈታል፡፡
10. በጨረታ የቀረበው ንበረት ጨረታው ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ በሶስት ቀናት ውስጥ ማስረከብ አለበት፡፡
11. የሚያቀርቡት አቅርቦት ጥራት የጎደለው ከሆነ በድርጅቱ ጥራት ፍተሻ ተደርጎ ውድቅ ከተደረገ በራሳቸው ትራነስፖርት ዕቃው ይመልሳሉ በምትኩ ሌላ ጥራቱ ግዴታ አለባቸው ፡፡
12. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ወይም በሙሉ ተመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ በ 0992825831 ይደውሉ፡፡
መመለስ