የግዥ መለያ ቁጥር 20/2018 /Reference No: ET-TIGRAY BOA -487056-GO-RFQ
የመወዳደሪያ ሀሰብ ማስታወቂያ
መቐለ
ጉዳዩ:-ለዕቃዎች ግዥ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ስለመጠየቅ፣
በትግራይ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ስር ዘላቂ የመሬት ያያዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት Second Resilient Landscapes and Livelihood Project / RLLPII/ በ 2018 ዓ.ም በፀደቀውን የግዥ ዕቅድ መሰረት ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ በተደረገው ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሱት ዕቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል :: መስሪያ ቤታችን ግዥውን የሚፈፅመው በጥራትም ሆነ በዋጋ ብቁ መሆናቸውን አረጋግጦ የመረጣቸውን ይሆናል ።
1. የተፈላጊ ዕቃዎች ዝርዝር አባሪ በተደረገው ሠንጠረዥ ላይ ተመልክቷል ።
2. የመወዳደሪያ ሃሳቤ በታሸገ ኢንቨሎፕ ውስጥ እስከ 20/02/2018 ዓ.ም 4:00 ሰዓት ለግዢ ፈጻሚው መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ አለበት የመወዳደሪያ ሃሳቡ በ 20/02/2018 ዓ.ም 4:00 ሰዓት ይከፈታል ፡፡
3. ተጫራቶች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 30,000.00 /ሰላሳ ሺ ብር/ በ” CPo” ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው። የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከረከፈተበት ጊዜ አንስቶ ለ 30/ሰላሳ ቀናት ይሆና
4. ተጫራቶች ጨረታ ሰነድ ከቢ ቁጥር 105 አንደኛ ፎቅ በስራ ሰዓት ከ 2:30 እስከ 6:00 ከስአት በፊት እና ከ 8:00 እስከ 11:00 ባለው ጊዜ በአካል ተገኝተው ሰነዱን መውሰድ ይገባቸዋል ።
5. የዕቃዎች ማስረከቢያ ቦታ በትግራይ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ሆኖ ማስረከቢያ ጊዜው ግዢው ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ 20 ሃያ ቀናት ውስጥ ይሆናል።
6. አቅራቢዎች ጠቅላላ ዋጋውን በቁጥርና በፊደል መጻፍ አለባቸው :: በቁጥርና በፊደል በተገለፀው የዋጋ መጠ ን መካከል አለመጣጣም ካለ በፊደል የተገለፀው ተቀባይነት ይኖረዋል :: በነጠላ ዋጋ እና በጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ካለ ነጠላ ዋጋው ተቀባይነት ይኖረዋል ።
7. አቅራቢዎች በእያንዳንዱ የዕቃ ዝርዝር ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ውስጥ የዕቃውን አይነትና ብዛት ፣ነጠላ ዋጋ እና ጠ ቅላላ ዋጋውን መሙላት እንዲሁም ቀን ፣ ፊርማና የድርጅቱን ማህተም ማስፈር ይገባቸዋል ።
8. ማንኛውም ተጫራች ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ስዓት በኋላ የቀረበ የዋጋ ማቅረቢያው ሰነዱን የመወዳደሪያ ሃሳብ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን ኤንቨሎፑ ሳይከፈት ለተጫራቶች ተመላሽ እንዲሆን ይደረጋል።
9. የመወዳደሪያ ሀሳብ ዋጋ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ጊዜ ጀምሮ ለ 20 ሃያ ቀናት የጸና ይሆናል።
10. ለአሸናፊ ተጫራቶች ዕቃውን ሙሉ ለሙሉ በውል መሰረት አጠናቆ ማስገባቱና ማጠናቀቁ ከተረጋገጠ በኋላ ቢበዛ በሰባት ቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያ ይከፈለዋል ፡፡
11. የመወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረቢያ ቋንቋው በአማርኛ ነው ::
12. ዕቃዎቹ መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች /Specification / ተያይዟል ::
13. አሸናፊው አቅራቢ የሚለየው ለእያንዳንዱ ዕቃ ያቀረበው /Item by Item / ዝቅተኛ
14. የመወዳደሪያ ሂሳቡ ዋጋ የሚቀርበው በኢትዮጵያ ብር ይሆናል ::
15. ግዢ ፈፃሚው መ/ቤት ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈረሙ በፊት ውን ጠቅላላ ብዛት እስከ 20%(ፐርሰንት)ጨምሮ ወይም ቀንሶ መፈረም ትችላል።
16. የጨረታ ማወዳደሪያው በሚከተለው መሰረት ይሆናል ፡
➢ የቀረቡት ዕቃዎች ቴክኒካል መስፈርቶቹን ያሟሉ መሆና
➢ በቀረበው ዋጋ ላይ የሂሳብ ድምር ስህተት ካለ እንዲታረም ይደረጋል :: ውድድሩ የሚካሄደው እና ዝቅተኛ ዋጋ አቅራቢው የሚለየው በታረመው ዋጋ መሰረት ይሆናል ::
17. ጨረታው የቴክኒክ መስፈቱን ካሟሉት አቅራቢዎች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች አሸናፊው ይደረጋል
18. ተጫራቶች የሚከተሉት ሰነዶች ከጨረታ ሰነዱ ማያያዥ ይኖርባቸዋል ::
➢ በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ
➢ የግብር ምዝገባ ቁጥር ወይም የግብር ከፋዩን መለያ ቁጥር ኮፒ
➢ የተጨማሪ እሴት ታስክ ኮፒ
19. በጨረታ ሰነዶቹ ላይ ማብራሪያ የሚፈልግ ተጫራች ከላይ በተጠቀሰው የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ ተጠቅሞ የሚፈልገውን ማብራሪያ በፅሑፍ እስከ ቀን 18/02.2018 ዓ.ም 11:00 ስዓት ከቀኑ መጠየቅ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከላይ በተጠቀው የመጨረሻ ቀንና ሰዓት በፊት ለደረሱት የማብራሪያ ጥያቄዎች በሙሉ በፅሑፍ መልስ ይሰጣል፡፡
20. የጨረታው አሸናፊ ከመቤታችን ጋር ውል ለመፈፀም በ 3 አሶስት ቀናት ውስጥ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የውሉን ዋጋ 10 % (አስር በመቶ) የውል ማስከበሪያ ለመቤታችን ማስያዝ አለበት።
21. መስሪያ ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
አባሪ፡ 1 የመወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረቢያ ሰንጠረዥ
| ተ.ቁ | የዕቃው አይነትና መግለጫ | መለኪያ | ብዛት | ነጠላ ዋጋ (ብር) | ጠቅላላ ዋጋ(ብር) |
|---|---|---|---|---|---|
| 1 | Laptop computer (i7) | Pcs | 11 | ||
| ንኡስ ድምር | |||||
| 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ | |||||
| ጠቅላላ ዋጋ | |||||