የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር ሰሜን ሪጅን ኤሊክትሪክ ኃይል 001 /2018
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ሰሜን ሪጅን ትራ/ሰብ/ኦፕሬሽንና ጥገና ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተገለፀውን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
| ሎት ቁጥር | የጨረታው ዓይነት | የቦታው ስፋት | የጨረታ ሰነድ መግዣ ብር | የጨረታ ዋስትና | የሚቆይበት ግዜ |
|---|---|---|---|---|---|
| ሎት-1 | የቢሮ ኪራይ | h 800-1000 ካሬሜ | 200.00 | 20,000.00 | ከ 16/11/17 15/12/2017 |
1. ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑ ግብር የተከፈለ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
2. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ የጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ከ16/11/2017 ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ዮቴክ ህንፃ በሚገኘው የሰሜን ሪጅን ትራ/ሰብ/ኦፕ ኤሌክትሪክ ሃይል ፅ/ቤት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 12 ፋይናንስና ግዢ ቢሮ በመምጣት በመግዛት/ መውሰድ/ ይችላሉ።
3. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ቴክኒካል (Technical) እና ፋይናንሻል (Finanacial) ሰነዳቸውንና
የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺ) በማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ንሓሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
4. ጨረታው ንሓሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በ8፡00 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ንሓሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በኃላ 9፡00 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ፋይናንስና ግዢ ቢሮ ቁጥር 12 የሚከፈት ይሆናል፡
5. ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግዎ በስልክ ቁጥር 0342-400809 መደወል ይችላሉ።
የኤሌትሪክ ሃይል ፅ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
መመለስ