ቀን፡- ሐምሌ 04 ቀን 2017ዓ/ም
የትራንስፖርት ግልጋሎት የጨረታ ማስታወቅያ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ለተንቀሳቃሽ የጠጠር ማመረቻ ማሽነሪ ፤ ኤክስካቫቶር ከነብሬከሩ እና ጀነሬተር ከሚገኝበት ቦታ (ዞን- ደቡብ ምብራቅ ፣ ወረዳ፣-እንደርታ ፣ ጣብያ ደድባ ቀበሌ፡- ኢለኪን ልዩ ስሙ ዓዲጨላቆ) ወደ መቐለ ከተማ ለማጓጓዝ ይፈልጋል። ስለሆነም በውድድሩ መሳተፍ የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች በሟሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ፡፡
1. የትረንሰፖቱ ዋጋ በኪሎሜትርና ጠቕላለ ጠቕሶ ማቅረብ የሚችል፤
2. የማጫኛና ማውረጃ ዋጋ ታሳቢ የሚያደርግ፣
3. በ2017 ዓ.ም በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃደ ማስረጃዎች ማቅረብ የሚችሉ፤ የተጨማሪ እሴት የሆኑ፤
4. ቅርንጫፉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ውድድሩ የተጠበቀ ነዉ፤ ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቫት/ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ ሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ
5. ተወዳዳሪዎች ፕሮፎርማው ሲሞሉት የሁሉም ፍቃዶች ኮፒ ማያያዝ አለባቸው፡፡
6. የክሬንና የሎቤድ ተሸከርካሪ የሚያቀርብ፤ ኢንሹራንስ የታደሰ መሆኑን የሚያሳይ መረጃ
7. አሸናፊ የሚሆነው ድርጅት ስራውን በገባው ስምምነት መሠረት አጠናቅቆ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፤
8. በማወዳደርያ ሰነዱ ላይ የተሰረዘ እና የተደለዘ ሆኖ ለመለየት የሚያስቸግር ዋጋ
9. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በመግዛት ስምና አድራሻቸዉን በመጥቀስ ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በማያያዝ በሰም በታሸገ ኢንቬሎኘ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ምድር ቤት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ሣጥን እስከ ሐምሌ16 ቀን 2017 ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ፤
መመለስ