ያገለገሉ እቃዎች ሽያጭ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር MKREU/003/2017
የመቸለ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተለያዩ ያገለገሉ ዕቃዎችን በመቐለ ከተማ የሚገኙ (የተለያዩ ብረቶች፣ ያገለገሉ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ ያገለገሉ ጎማዎች ጣውላ እንጨቶች ያገለገሉ የተሽከርካሪ ባትሪዎች) ከታች በሠንጠረዡ የተዘረዘሩትን ያገለገሉ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
| ተቁ | የእቃዉ ዓይነት | የጨረታ መዝግያ ቀን እና ሰዓት | የጨረታ መክፈቻ ቀን እና ሰዓት | የጨረታ ዋስትና ማስከበርያ |
|---|---|---|---|---|
| 1 | የተለያዩ የብረት ዓይነቶች | ሰኔ 06 ቀን 2017 8፡30 | ሰኔ 06 ቀን 2017 ዓ/ም 9፡00 | 100,000(መቶ ሺ) |
| 2 | ያገለገሉ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች | 30,000(ሰላሳ ሺ) ዓ/ም 8፡30 | ||
| 3 | ጣውላዎችና እንጨቶች | 10,000 (አስር ሺ) | ||
| 4 | ያገለገሉ የተሽከርካሪ ባትሪዎች | 10,000(አስር ሺ) | ||
| 5 | ያገለገሉ የተሽከርካሪ ጎማዎች | 20,000(ሃያ ሺ) |
1. ማንኛውም የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የትኛውም አካል እና ማንኛውም የንግድ ፍቃድ የሌለው ህጋዊ ግለሰብ የጨረታ ሰነድ ገዝቶ የጨረታ ዋስትና በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሺ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡
3. አድራሻ መቐለ ከተማ ሐወልቲ ክ/ከተማ ሰማእታት ጎደና ዛምራ ህንፃ ላይ በሚገኘው የመቐለ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሳፕላይ ቼይን፣ ንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 3041
4. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን ከላይ በሠንጠረዡ ውስጥ በተገለፀው መሠረት ሆኖ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ/CPO/ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ለስድስት ወራት የሚያገለግል የባንክ ዋስትና (Bld Bond) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
5. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ጨረታ ቁጥር MKRU/003/2017 የሚል ምልክት በማድረግ እስከ ሰኔ 06 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ስዓት ድረስ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት የሚኖርባቸው ሲሆን ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፣
6. ጨረታው ከላይ በተገለፀው መሠረት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
7. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር +251-0342-406712 መደወል ይችላሉ፡
8. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
መቐለ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት
መመለስ