የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር AK/NU/
PPAD/0352/02/2017
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተገለፁቱን የእቃዎች አቅርቦት ግዥ ከህጋዊ ነጋዴዎች በግልፅ አገራዊ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: የእቃዎች አቅርቦት ግዥ ዝርዝር
| ተ.ቁ | የጨረታ ሰነድ ቁጥር ሎት | የጨረታ ዓይነት | የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ | የጨረታ ማስከበርያ መጠን በብር |
|---|---|---|---|---|
| 1 | 53 | የክርስቲያንና የሙስሊም ስጋ | 500.00 | 150,000.00 |
ስለዚህ፡-
2. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቅያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ ለእቃዎች ግዥ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ከፍል ህንፃ ቁጥር 53፡ ቢሮ ቁጥር 002 ፣ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱ መውሰድ ይችላሉ፤
3. ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው::
4. የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን አለባቸው::
5. ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው፡፡
6. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 30% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፣
7. ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ለእቃዎች ግዥ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነድ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባለበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡
8. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መከፈት አይስተጓጎልም:
9. የጨረታ አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማሰከበሪያነት ያስያዘውን ገንዘብ ኣይመለሰለትም፡፡
10. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር: 09-24-78-01-08 ደውለው ይጠይቁ
አክሱም ዩኒቨርሲቲ
መመለስ