በክልተ አውላዕሎ ወረዳ የገቢል ማትና ፋይናንስን አስተዳደር ፅ/ቤት ቤት Landscapes and Livelihood Project በአለም ባንክ ከሚደገፉ ፕሮጀክቶች ይህ ወረዳ አንዱ ሲሆን በ2017ዓ.ዓ በፀደቀውን የግዥ ዕቅድ መሰረት ለዚ ህፕሮጀክት ወረዳ አገልግሎት የሚውል የእንስሳት መኖዘር/ Procureme of Forage Seeds/ ግዥ በ Request for quotation (RFQ) ከዚህ ደብዳቤ ጋረ አባሪ በተደረገው ሠንጠረ ውስጥ የተጠቀሱት ዕቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል ።
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥር 30, 2017 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ የካቲት 5, 2017 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: ዉቅሮ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ የካቲት 5, 2017 04:30 ጥዋት
  • ናይ ሕርሻ ጥረ ኣቁሑትን ኣቅርቦትን/
  • Print
  • Pdf

ጉዳዩ:-ለዕቃዎች ግዥ የመወዳደሪያሀሳብእንዲያቀርቡ ስለመጠየቅ፣

በክልተ አውላዕሎ ወረዳ የገቢል ማትና ፋይናንስን አስተዳደር ፅ/ቤት ቤት Landscapes and Livelihood Project በአለም ባንክ ከሚደገፉ ፕሮጀክቶች ይህ ወረዳ አንዱ ሲሆን በ2017ዓ.ዓ በፀደቀውን የግዥ ዕቅድ መሰረት ለዚ ህፕሮጀክት ወረዳ አገልግሎት የሚውል የእንስሳት መኖዘር/ Procureme of Forage Seeds/ ግዥ በ Request for quotation (RFQ) ከዚህ ደብዳቤ ጋረ አባሪ በተደረገው ሠንጠረ ውስጥ የተጠቀሱት ዕቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል ። መስሪያ ቤታች ግዥውን የሚፈፅመው በጥራትም ሆነ በዋጋ ብቁ መሆናቸውን አረጋግጦ የመረጣቸውን ይሆናል ::

1. የተፈላጊ ዕቃዎች ዝርዝር አባሪ በተደረገው ሠንጠረዥ ላይ ተመልክቷል :

2. የመወዳደሪያ ሃሳቡ በታሸገ ኢንቨሎፕ ውስጥ ሆኖ ከ 28/05/2017ዓ.ም እስከ 05/06/2017ዓ.ም4:00 ሰዓት ለግዢ ፈጻሚው መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 06 መድረስ አለበት :: በቀን - 05/06/2017ዓ.ም ጥዋት 4:00 ሰዓት ተዘግቶ 4:30 ይከፈታል።

3. የዕቃዎች ማስረከቢያ ቦታ በክልተ አውላዕሎ ወረዳ የገቢ ልማትና ፋይናንስን አስተዳደር ፅ/ቤት ሆኖ ማስረከቢያ ጊዜው ግዢው ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ 5 ቀናት ውስጥ ይሆናል።

4. አቅራቢዎች ጠቅላላ ዋጋውን በቁጥርና በፊደል መጻፍ አለባቸው ። በቁጥርና በፊደል በተገለፀው የዋጋ መጠ ን መካከል አለመጣጣም ካለ በፊደል የተገለፀው ተቀባይነትይኖረዋል :: በነጠላ ዋጋ እና በጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ካለ ነጠላ ዋጋው ተቀባይነት ይኖረዋል ።

5. አቅራቢዎች በእያንዳንዱ የዕቃ ዝርዝር ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ውስጥ የዕቃውን አይነትና ብዛት ነጠላ ዋ እና ጠቅላላ ዋጋውንመሙላት እንዲሁም ቀን ፣ ፊርማና ይድርጅቱን ማህተም ማስፈርይገባቸዋል ::

6. ግዢውፈ ፃሚመ ቤት ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ዉል ከመፈረመብራት የዕቃው ንጠቅላላ ብዛት እስከ 20% ፐሮሰንት ጨምሮ ወይ ምቀንሶ መፈራረም ይችላል

7. ማንኛውም ተጫራች ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ስዓት በኋላ የቀረበ የዋጋ ማቅረቢያው ሰነዱን የመወዳደሪያ ሃሳብ ማስገባት ይኖርበታል። ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ስዓት በኋላ የቀረበ የዋጋ ማቅረቢያው ሰነድ የመወዳደሪያ ሃሳ ብተቀባይነት የሌለው ሲሆን ኤንቨሎፑ ሳይከፈት ለተጫራቶች ተመላሽ እንዲሆን ይደረጋል።

8. የመወዳደሪያ ሀሳብ ዋጋ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ጊዜ ጀምሮ 20 ሀያ ቀናት የጸና ይሆናል።

9. ለአሸናፊ ተጫራቶች ዕቃውንሙሉ ለሙሉ በውልመሰረት አጠናቆ ማስገባቱና ማጠናቀቁ ከተረጋገ በኋላ ቢበዛ በሰባትቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያ ይከፈለዋል :

10. የመወዳደሪያሀሳብ ማቅረቢያ ቋንቋው በአማርኛ ነው::

11. ዕቃዎቹ መሟላትያለባቸውመስፈርቶች/Specification / ተያይዟል።

12. አሸናፊው አቅራቢ የሚለየው ለእያንዳንዱ ዕቃ ያቀረበው Item by Item /ዝቅተኛ ዋጋ መሰረት ይሆናል

13. የመወዳደሪያ ሂሳቡ ዋጋ የሚቀርበው በኢትዮጵያ ብር ይሆናል፡፡

14. ግዢፈፃሚው መ/ቤት ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈረሙ በፊት የዕቃው ንጠቅላላ ብዛት እስከ 20 (ፐርሰንት) ጨምሮ ወይም ቀንሶ መፈረም ትችላል።

15. የጨረታ ማወዳደሪያው በሚከተለው መሰረትይሆናል :

• የቀረቡት ዕቃዎች ቴክኒካል መስፈርቶቹን ያሟሉ መሆናቸው ይረጋገጣል።

• በቀረበው ዋጋ ላይ የሂሳብ ድምር ስህተት ካለ እንዲታረም ይደረጋል፡፡ውድድሩ የሚካሄደው እና ዝቅተኛ ጋአቅራቢ ውየ ሚለየውበ ታረመው ዋጋ መሰረትይሆናል።

16. ጨረታው የቴክኒክ መስፈቱን - ካሟሉት አቅራቢዎች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበ ውተጫራች ይደረጋል ::

17. ተጫራቶች የሚከተሉት ሰነዶች ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዥ ይኖርባቸዋል ::

➢ በዘርፉየታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ2017ዓ.ም.

➢ የግብርከፋይመለያቁጥርኮፒ

➢ የመቅረባይነት ሰርተፍኬት ኮፒ

➢ የተጨማሪ እሴት ታስክ ኮፒ የታህሳስ 2017ዓ.ም ዲክለር የደረገ መሆን ኣለበት

➢ የተጫራች ድርጅት የተጨማሪ እሴት ታስክ ተመዝጋቢ መሆን ኣለበት

18. መስሪያ ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ::

መመለስ
የጨረታ ምድብ