የጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ የመቐለ ወደብና ተርሚናል ቅ/ፅ/ቤታችን ለ2017 በጀት ከተያዘ የማሽነሪዎች ጥገና የተለያዩ ክብደት ያላቸው ፎርክሊፍቶች ነባሩ ጎማ ለማውጣት አዲስ ጎማ በፕረስ ማሽን በመግጠም ሰርቪስ ስለፈግን መወዳደር የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የግዢ ዓይነት ሰርቪስ በዋጋ ማቅረብያ ሞልታችሁ እንድትልኩልን በትህትና እናሳውቃለን፡፡
NB:-ተወዳዳሪዎች የሚሰራ ፍርክሊፍት በአካል በማምጣት ና በማየት ዋጋው መሙላት የተሸለ ይሆናል፡፡
ተቁ | የአገልግሎት ዓይነት | መለኪያ | ብዛት | የአንድ ዋጋ | ጠቅላላ ዋጋ | ምርመሪ |
---|---|---|---|---|---|---|
1 | ፎርክሊፍት (forklift 3 ton )maintenance ጎማ መቀየር | pcs | 4 Tyre | |||
2 | ፎርክሊፍት(forklift 10 ton) maintenance ጎማ መቀየር | pcs | 4 Tyre |
1. ተወዳዳሪዎች ህጋዊ የታደስ ንግድ ፍቃድ (2017 ዓ/ም) ፣ቀጥታ ተዛማች ዘርፍ ንግድ ያለው ፣ቲን፣የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ስለ መክፈላቸው ማስረጃ ና የወሩ መጨረሻ ዲክላሬሽን ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት(ቢሮ) ማቅረብ የሚችሉ የምስክር ወረቀት ያላቸው ና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ና ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. የሚያስገቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆኑ መግለፅ አለበት፡፡
3. በቴክኒክ - ግምገማው ከ 70 በመቶ በላይ የቴክኒክ ውጤት ያገኘ ተጫራች : ለፋይናንሻል ጨረታ ይወዳደራል፡፤ዝቅተኛ የቴክኒክ መገምገሚያን የያዙ ተጫራቶች የፋይናንስ ፕሮፖዛል ሳይከፈት ለተጫራቶች ውስጥ አንስተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ወይም ያቀረበው እቃ በጥራቱ ለድርጅቱ አስፈላጊ ከሆነ አሸናፊ ይሆናል፡፡ማሻሻያ
ካላቸው የጨረታ ሳጥን ከመዘጋቱ ከ 5 ቀናት በፊት የጨረታ ሰነድ ወደ ሚሸጥበት ቦታ በጽሁፍ ማቅረብ፤
4. ተጫራቶች በጨረታ ሰነዱ ግልጽ ያልሆኑ ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥያቄ ማብራርያ ወይም ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. ተጫራቾች ማጭበርበርና ሙስናን በተመለከተ በኢትዮጵያ ህግ የተደነገጉትን ድንጋጌዎች የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡
6. የጨረታውን አካሄድ ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቶች ከጨረታው ሊሰረዙ እንደሚችሉ ለወደፊትም በቅ/ጽ/ቤቱ ግዥ እንደማይሳተፉና ያስያዙት የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና በድርጅቱ ሊወረሱ እንደሚችሉ ማወቅ ይገባቸዋል፡፡
7. ጨረታው በአየር የሚቆይበት ግዜ ከ24/04/2017 ዓ/ም እስከ 09/05/2017 ዓ/ም ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት ቀን 9/05/2017ኣ/ም በጠዋቱ 5፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ8፡00 ከሰዓት ይከፈታል፡፡
8. ተጫራቶች ለሚወዳደሩባቸው አገልግለቶች የጨረታ ማስረከብያ ዋስትና ከታወቀ ባንክ CP.O ቢድ ቦንድ ብር 5000 በመቐለ ወደብና ተርሚናል ስም ማስያዝ ይጠበቅባችዋል፡፡
9. ጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ጨረታ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ 3 ቀናት ጸንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡
10. ጨረታ ማስከበርያ የሚመለሰው አሸናፊ ተጫራቶች ከተለየ በኋላ ነው፡፡
11. በውል አፈጻጸም ወቅት ዋጋ ማስተካከያ ማድረግ አይቻልም፡፡
12. የሚቀርበው የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሆኖ በፖስታው ላይ የተጫራቶች ስም : አድራሻ የጨረታው ዓይነትና የአጫራች መስራቤት ስም መግለጽ አለበት፡፡
13. ተጫራቶች በጨረታ አፈጻጸም ሂደት ቅሬታ ካላቸው በ3 ቀን ውስጥ ቅሬታቸውን ለቅርንጫፍ የበላይ ሃላፊ በጽሁፍ የማቅረብና የማስማማት መብት አለባቸው፡፡
14. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የጨረታ ማወዳደርያ ሰነድ ላይ ሙሉ ስማቸውን አድራሻቸው፤ ፈርማቸውና የድርጅታቸው ማህተም ማስቀመጥ አለባቸው፡፡
15. ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ በተዘጋጀው ሰነድ ብቻ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው : በጨረታ ሰነዱ ከተቀመጡ ዝርዝር አገልግሎትና መለኪያ ውጭ ማስቀመጥ አውድርድር ውጭ ያድርጋል፡፡
16. ክፍያ የሚፈጸመው በቀጥታ በድርጅቱ በግዥ ፈጻሚ አካል ሆኖ ምን ግዜም ቢሆን በግዥ ውል በሚጠቅሱት
የክፍያ ቃሎችና ሁኔታዎች መሰረት ይሆናል፡፡
17. ግዥ ፈጻሚ አካል 2 ዊዝሆልዲንግ በራሱ የሚሰበሰቡ መሆኑ ተጫራቶች ሊያውቁት ይገባል፡፡
18. በተጫራቶች የቀረበው ዋጋ የማይለወጥ ሲሆን ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቶች ባቀረቡት የመወዳደርያ ሃሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ራሳቸውን ከጨረታ ማግለል አይቹሉም፡፡
19. በግምገማ ወቅት ሁለትና ከዛ በላይ የሆኑ እጩ ተወዳዳሪዎች አኩል ዋጋ ሲያቀርቡ አሸናፊ ተጫራች በዕጣ
እንዲለዩ ይደረጋል፡፡
20. የግምገማ ዘዴ መስፈርቶች የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ተጫራቶቸች አንስተኛ ዋጋ እና የእቃው ጥራት
ታይቶ ለድርጅቱ አስፈላጊ ከሆነ ብቻ ይመረጣል፡፡
21. አቅራቢው በሙሉ በተመለከተው ግዢ ውስጥ እቃውን አጠናቆ ካላስረከበ፣ ሳይፈጸም በቀረው የወጡ መጠን ላይ በየቀኑ 0.1 ፐርሰንት ወይም 1/1000ኛ መቀጫ ይከፈላል፡፡ አቅራቢው የውል ግዴታውን ሙሉ በሙሉ ካላጠናቀቀ ያስያዘው የውል ማስረከበረያ ሙሉ በሙሉ ይወረሳል።
22. ድርጅቱ የእቃው ብዛት ሲጨመር ወይም ሊቀነስ የሚችልበት ውል ከተፈራረሙ በፊት በጨረታ ሰነዱ ከተገለጸው የአቅርቦት መጠን ላይ እስከ 20 በሞቶ 20 ፐርሰንት የተሰላው በእቃው ቁጥር ብዛት ነው
23. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡
24. ሰነዱ 100 ብር በመክፈል ከመቀለ ወደብና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት ፋናን ቁጥር 7 መውሰድ ይችላል፡፡
25. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344403183/0912691777 /መደወል ይችላል፡፡
26. አገልግሎት መስራቤት ውስጥ መጥቶ ምሳ ሰኣት ማቅረብ የሚችል።
26. ከአሸናፊው ለአንድ ኣመት የሚያገለግል ውል በማሰር መሰውተንግዶ በሚኖረን እየተነጋገረን የምንጠቀም ይሆናል፡፡
መመለስ