በመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በሰሜን ሪጅን የእ/ስላሴ ቅ/ጽ/ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል ቤት በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ግንቦት 27, 2016 (24 ቀናቶች)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ ሰኔ 12, 2016 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: ሽረ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ ሰኔ 12, 2016 08:30 ከሰአት
  • ገዛ/ህንፃ ክራይ/
  • Print
  • Pdf

ግልጽ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

በመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በሰሜን ሪጅን የእ/ስላሴ ቅ/ጽ/ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል ቤት በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታማሉ ተጫራቾች መወዳደር ትችላላችሁ።

  • ከ 18 እስከ 20 ክፍል ወይም እስከ 250 ሜ.ካሬ ሆኖ ለቢሮ አቀማመጥ እና ለአገልግሎት አሰጣጥ ምቹ የሆነ/በተለይ ለአረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም የእያንዳንዱ ክፍል ስፋት 3*4m2 እና ከዚያ በላይ የሆነና ከ G+1 ያልበለጠ
  • ውሃና መብራት፣ ሻወርና መፀዳጃ ቤት ያለው/የሚሰራ/ ሲሆን የሚቀጥለውን መስፈርት የምታሟሉ የቤት ባለቤቶች መወዳደር ትችላላችሁ።
  1. በሽረ ከተማ ውስጥ ለጡረተኛ ማህበረሰብ ማእከል እና ከመነሃርያ አቅራቢያ ፊት ለፊት የሆነ እስከ ገባር ሽረ ሆቴል ፊት ለፊት መስመር ቀበሌ 02 እና ቀበሌ 05 ከዋናው አስፋልት 3 መንደር ገባ ያለ መሆን አለበት።
  2. ተወዳዳሪዎች የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ተመዝጋቢዎች ከሆኑ የማስረጃውን ኮፒ ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን የሚሰጡትም ዋጋ ቫትን ያካተተ ወይም ያላካተተ መሆኑን መግለጽ አለባቸው ፤ ካልተገለፀ ከነ ቫት እንደሆነ ተደርጎ ይወሰዳል።
  3. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማረጋገጫ ደረሰኝ እና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው።
  4. ተጫራቾች ለዚህ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ የተዘጋጀውን የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነድ የማይመለስ 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 11፡00 ድረስ ሰሜን ሪጅን በእ/ስላሴ ቅ/ፅ/ቤት ቀርበው በመግዛት የሚያከራዩበትን ዋጋ በመሙላት በታሸገ ፖስታ ውስጥ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  5. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚከፈተው ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው በጋዜጣ በወጣ በ16ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ተዘግቶ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  6. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • አድራሻ፡- በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በሰሜን ሪጅን የእ/ስላሴ ቅ/ፅ/ቤት ሽረ

የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር

በሰሜን ሪጅን የእ/ስላሴ ቅ/ፅ/ቤት

መመለስ
የጨረታ ምድብ