- በሎት 1 የተሽከርካሪ ጎማና ባትሪዎች፣
- በሎት 2 የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች
- በሎት 3 የእጅ የእረሻ መሳሪያዎች፣
- በሎት 4 የቧንቧ እቃዎች፣
- በሎት 5 Air conditioner, LED LCD TV 55" እና water dispenser (የውሃ ማጣሪያ)
- በሎት 6 የተመጣጠነ የእንስሳት መኖ
- በስራ በመስኩ መሰማራቱ የሚገልፅና የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
- የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት
- የዘመኑን ግብር መከፈላቸው ከግብር ሰብሳቢው መስሪያ ቤት ጊዜው ያላለፈበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- የግብር ከፋይፋ ምዝግባ ሰርትፊኬት የተሰጠ ማስረጃ
- የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት
- በመንግስት ግዢር ንሰረትና አስተዳደር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ የድረ-ገፅ ማስረጃ
- ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና የጠቅላላ ዋጋውን 1% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ብቻ በገዋኔ ግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ስም ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል ሆኖም ግን የኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልከ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት የምትፈልጉ አዲስ አበባ ልዩ ስሙ ሃያ ሁለት (22) ሰሚባለው አካባቢ አዲስ ህይወት ሆስፒታል ፊት ለፊት አላጌ ግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ጉዳይ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ጊቢ ውስጥ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እና ለበለጠ መረጃ ሰነዱን ለማግኘት በስልክ ቁጥር 09 22 91 59 78/09 29 93 18 39 መጀወል የምትችሉ መሆኑን
- ጨረታው ጥቅምት 10 ቀን 2013 ዓ.ም አዲስ አበባ ልዩ ስሙ ሃያ ሁለት (22) በሚባለው አካባቢ አዲስ ህይወት ሆስፒታል ፊት ለፊት አላጌ ግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ጉዳይ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ጊቢ ውስጥ ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ታሽጎ ሰ 5፡00 ይከፈታል።
- መስሪያ ቤቱ የበለጠ አማራጭ ካገኘ በማንኛውም ጊዜ ጨረታውን በከፊል ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የገዋኔ ግብርና ቴ/ሙያ
ስልጠና ኮሌጅ
መመለስ- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
- ኮንስትራክሽን (301)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
- ግብርና (198)
- የግንባታ እቃዎች (1266)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
- ማማከር (41)
- ትምህርትና ስልጠና (27)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
- ምግብና መጠጥ (175)
- እግድ (56)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
- ፈርኒቸር (230)
- ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
- ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
- ጤና (41)
- የቤት ዕቃዎች (44)
- ኢንሹራንስ (1)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
- መሬትና ሊዝ (3)
- ጥገና (81)
- የህክምና ዕቃዎች (63)
- መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
- የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
- ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (110)
- የማስታወቅያ ስራዎች (11)
- ኪራይ (213)
- ሽያጭ (333)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
- የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
- ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
- መጋዝን (25)
- እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s