- 1. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 25, 2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ቀናት በድርጅቱ ግዥ ክፍል (2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1208) በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- 2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያብር 500,000 አምስትመቶሺህብር/ በጥሬገንዘብ፣ በባንክ የተመሰከረ/ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከጨረታው ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
- 3. ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሻል የዋጋ ሰነድ ይዘው መስከረም 25/ 2013 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትይዘውበመምጣት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚህ ቀንና ሰዓት ይከፈታል፡፡
- 4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስብር 100 /አንድመቶ/ በመከፈል ከ2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 208 ግዥ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
- 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በብዛት ወይም በዓይነት በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- ከደምበልወደቦሌበሚወስደውመንገድሜጋህንፃአጠገብ፡፡
ስልክቁጥር፡-011-5-58-34-06/011-5-58-43-78
S/N | Description | UOM | QTY |
1 | Asphalt Bitumen 60/70 | MT | 8,000 |
2 | Asphalt Bitumen MC-30 | MT | 2,000 |
ሱርኮንስትራክሽንኃ/የተ/የግልማህበር
መመለስ