ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ ስተሽነሪ ቀለሞች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ የካቲት 4, 2008 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ የካቲት 16, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ የካቲት 16, 2008 06:00 ከሰአት
  • ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/
  • Print
  • Pdf

ስለሆነም በዚህ ጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች የምታሟሉ መወዳደር ወይም መጫረት የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን

1 ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቹ : የ 2008 ዓ/ም ግብር የከፈላችሁ መሆናችሁ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገባችሁ መሆናችሁን ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ከምታቀርቡት ጠቕላላ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 የተጫራቾች የጨረታዉ ዝርዝር ደኩሜንት መቐለ በሚገኘዉ የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 4ተኛ Â ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 ብር 100 Â በመክፍል ከየካቲት 4/2008 ጀምሮ በስራ ሰዓት መዉሰድ እንደምትችሉ እንገልፃለን

4 ለመጫረት የሚስፈልጉ ተወዳደሪዎች የምታቀርቡትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ መቐለ ዋና መ/ቤት በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን እስክ የካቲት 16/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ትችላላችሁ

5 ጨረታዉ የሚከፈትባት የካቲት 16/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት በደደቢት ማ/ፋናንስ ዋናዉ መቤት መቐለ ተጨራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪል በተገኙበት ይከፋታል

6 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካጋኘ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344410250 ደዉሉዉ ማረጋገጥ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳስባለን

Â

መመለስ
የጨረታ ምድብ