- 1. ጨረታዉበኣዲስዘመንጋዜጣየወጣበትቀን: 16/5/2012
ጨረታዉየሚዘጋበትቀን : በ16ኛዉቀንከጠዋቱ 3:30
ጨረታዉየሚከፈትበትቀን: በ16ኛዉ 4:00
- 2. ማንኛውም እቅራቢ ከተዘጋጀው ፎርማት ወጪ ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ የማይፈቀድ መሆኑና ከዚህ ፎርማት ወጪ የሞላ ግን ከውድድር ወጪ እንደሚሆን በቅድሚያ እናሳውቃለን።
- 3. ተወዳዳሪዎች በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ TIN NO. VAT ና የአቅራቢዎች ሰርተፊኬት ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- 4. ጨረታው ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይበት በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጅምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአየርላይ የሚውል ሲሆን ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ደግሞ በ16 ኛውቀንከጠዋቱ 3:30 እኤእአቆጣጠርሲሆንእንዲሁምበተመሳሳይቀን 4፡00 ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪላቸውበተገኙበትይከፈታል /ማሳሰቢያቀኑካላንደርወይምበዓል/ ከሆነበቀጣዩ የስራ ቀንና ሰዓት ይከፈታል።
- 5. በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በኮሌጁ እካውንት ማስያዝ/ማቅረብ አለበት።
- 6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነድ ለመውሰድ ለ1-ሎት የማይመለስብር 100 በመከፈልመውሰድይችላል።
- 7. ተወዳዳሪዎች ወደ የሕ/ሳ/ቋ/ኮሌጅ ዓዲ ሓቂ ግቢ በአካል በመምጣት በፖስታ የታሸገ ሰነዳቸው ወደ ተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው።
- 8. ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡት የአንድ ዋጋ ሁሉም የመንግስት ተከፋይ ሂሳቦች ያጠቃለለ መሆን አለበት።
- 9. ይህ የመወዳደርያ ፎርም ስርዝ ድልዝ ካለው ተወዳዳሪው ከውድድር ውጪ ይሆናል።
- 10. ተወዳዳሪዎች በመወዳደሪያ ሰነድ የሕ/ሳ/ቋ/ኮሌጅ ኦርጅናል ማህተም ያለበት የጨረታ ሰነድ ላይ መሙላት አለባቸው።
- 11. ጨረታውን አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበርያ CPO አይመለስለትም።
- 12. አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በራሱ ወጪና ትራንስፖርት ወደ መቐለ ዩ. የሕ/ሳ/ቋ/ኮሌጅ ማስገባት አለበት።
- 13. ማሳሰቢያ ሎት-2 ላይ ያሉ እቃዎች ከማቅረብ በተጨማሪ መግጠምና የአጠቃቀሙ መርህ በሚገባ ማሰልጠን የሚችል።
- 14. የሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ተ/ቁ | የጨረታ እይነት | የጨረታ ማስከበርያ ብር | ማብራሪያ |
ሎት-1 | የፅህፈት መሳሪያዎች | 60,000.00 | |
ሎት-2 | ዘመናዊ የቋንቋ ቤተ ሙከራ ዕቃዎች ማቅረብና መገጣጠም እንዲሁም ለአጠቃቀሙ ማሰልጠን | 460,000.00 | |
ለበለጠማብራሪያ፡- በመቐለዩኒቨርሲቲየሕብረተሰብሳይንስና
ቋንቋዎችኮሌጅቢሮቁጥር B5-201
ስልክቁጥር: 03-44-406 345/03-44-405 530/0914746120 መደወልይችላሉ።
በመቐስዩኒቨርሲቲየሕብረተሰብ
ሳይንስናቋንቋዎችኮሌጅ
መመለስ