- ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : ጥር/9/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : ለ10ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 10:30 ሰዓት
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ10ኛዉ ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 11ኛዉ ሰዓት
- ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሠዓት ሠመራ በሚገኘው በዋና መ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፣
- ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ በ2012 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውን፣ የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት በደረጃ 5 የህንፃ ወይም የጠቅላላ ስራ ተቋራጭነት የታደሰ ፈቃድ እንዲሁም የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ምስክር ወረቀት አብሮ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የጨረታ ማስረከቢያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ 2% ወይም ከ20 ሺህ ብር ያላነሰ ዋጋ ያለው በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው፣
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 10፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን አፋር ገጠር መንገዶች ባለስልጣን መ/ቤት ግዥ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፣
- ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 10፡30 ሰዓት ሆኖ ወዲያውኑ ሳጥን ታሽጐ በዚያው ቀን 11ኛው ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
- ባለስልጣን መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ:- ሠመራ
ስልክ ቁጥር፡-03366600 79
የመ.ሳ.ቁ 41
መመለስ- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
- ኮንስትራክሽን (301)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
- ግብርና (198)
- የግንባታ እቃዎች (1266)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
- ማማከር (41)
- ትምህርትና ስልጠና (27)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
- ምግብና መጠጥ (175)
- እግድ (56)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
- ፈርኒቸር (230)
- ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
- ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
- ጤና (41)
- የቤት ዕቃዎች (44)
- ኢንሹራንስ (1)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
- መሬትና ሊዝ (3)
- ጥገና (81)
- የህክምና ዕቃዎች (63)
- መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
- የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
- ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (110)
- የማስታወቅያ ስራዎች (11)
- ኪራይ (213)
- ሽያጭ (333)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
- የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
- ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
- መጋዝን (25)
- እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s