በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮጋዝ ማስተባበሪያ ፕሮግራም በትግራይ ክልል ወረዳዎች መኪና በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
- የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጉንበት 7, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ጉንበት 8, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ጉንበት 9, 2011 9:00 ጥዋት
- ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/
1 ፕሮፎርማው ከ 06/09/2011ዓ/ም እስከ 08/09/2011ዓ/ም ሰኣት 8፡30 2 ፕሮፎርማው 08/09/2011ዓ/ም ሰኣት 9፡30 ይከፈታል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-402088/409201 መደወል ይቻላል፡፡