https://tenders.milkta.com/am/display/6021

በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት የሰርቲፊኬ ሕትመት ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፤

  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጥሪ 24, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ጥሪ 27, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ጥሪ 28, 2011 9:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ሕትመት ስራሕቲ/

1 ፕሮፎርማው የሚወጣበት ቀን 23/05/2011ዓ/ም እስከ 27/05/2011ዓ/ም

2 ፕሮፎርማው በ27/05/2011ዓ/ም ሰዓት 8:30 ተዘግቶ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፤

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344-402088/9201 መደወል ይቻላል፤