https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/5889

በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት የያማሃ እና ሞተር ሳይክል እቃዎች ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጥሪ 15, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ጥሪ 16, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ጥሪ 17, 2011 9:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/

1 ፕሮፎርማው የሚወጣበት ቀን 14/05/2011ዓ/ም እስከ 16/05/2011ዓ/ም

2 ፕሮፎርማው የሚዘጋበት ቀን 16/05/2011ዓ/ም በ 8:30 ሰዓት ተዘግቶ 9:00 ሰዓት ይከፈታል::   

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0344-402088/9201 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::