https://tenders.milkta.com/am/display/5726

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት የተለያዩ የህንፃ መሳሪያ እና የኮንስትራክሽን እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳደሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 26, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ጥሪ 3, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:10,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ጥሪ 4, 2011 9:00 ጥዋት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/

1 ፕሮፎርማ እስከ 03/05/2011ዓ/ም 8:30 ታሽጎ 9:00 ከሰዓት በኃላ ይከፈታል።

2 የጨረታ ማስከበሪያ 10000.00 ሺ ብር ማስያዝ ኣለባቸው።