https://tenders.milkta.com/am/display/20147

የአክሱም ከተማ ማዕከላዊ ዞን ማዕከላዊ ፍርድ ቤት የቤት እና ቦታ እንዲ ሸጥ ወስናል

  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጉንበት 29, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሰነ 30, 2018 3:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:25%
  • ቦታ:ኣክሱም
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰነ 30, 2018 6:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኢንዱስትሪን ፋብሪካ ሓራጅ/

ጨረታ ማስታወቂያ

የአፈ ከሳሽ፡- አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ

አፈ/ተከሳሽ፡- አቶ በሪሁ ፍስሃ

1ኛ አፈጣ/ገቢ፡- ቡና ባንክ አ.ማ

2ኛ. አፈ/ጣ/ገቢ፡- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አማ

መካከል ባለው የአፈጻጸም ፍትሐብሔር ክርክር ሲሆን በአክሱም ከተማ፣ በዓባይ ፀሃየ ቀበሌ፤ በይዞታ መለያ ቁጥር 5978/00198 አዋሳኙ በምሥራቅ አቶ ሰለሞን አረፋይነ፣ በምዕራብ አቶ ተኽለ ሃይለ፣ በሰሜን አቶ ብርሃነ አረጋይ፣ በደቡብ መንገድ የሆነ ቤት እና ቦታ በአፈ ተከሳሽ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በጨረታ እንዲሸጥ ለቀን 30/10/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00-6፡00 ሰአት የወጣ ሲሆን ተጫራቾች አካላት በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 14,504,109.375 (አስራ አራት ሚሊዮን አምስት መቶ አራት ሺህ አንድ መቶ ዘጠኝ ብር ከ375 ሳንቲም) በሆነ ዋጋ ሆኖ፣ ጨረታ ያሸነፈ አካል 25% የመነሻ ዋጋ ወዲያውኑ ማስያዝ የሚችል መሆኑን በመግለፅ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ እንዲወጣ ታዟል በማለት የአክሱም ማዕከላዊ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት አዟል።

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶች

የአክሱም ከተማ ማዕከላዊ ዞን ማዕከላዊ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት