https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/19605

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ. የተለያዩ ይዞታዎች ባሉበት መሸጥ ይፈልጋል

  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም መጋቢት 19, 2018 (28 ቀናቶች)
  • መዝግያ ቀን: -18, 1745 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:25%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: -18, 1745 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/

ለመጀመሪያ ግዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም በአዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነትመሰረት ከዚህ በታች የተመለከቱትን ይዞታዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ተቁየተበዳሪው ስምየንብረት አስያዥ ስምየንብረቱ መግለጫየንብረቱ የጨረታ መነሻ ዋጋ/ብር/ሐራጅ የሚካሄድበት
አድራሻየይዞታው ዓይነት የሚሰጠው አገልገሎትየካርታ

ቁጥር

የይዞታ ስፍት ብካሬ/ሜቀንሰዓት
1ሃለቃ ወላይ ታረፍ ገ/ወልደ

ወ/ሮ ንግስቲ በርሀ ተስፋይ

ሃ/ወላይ ታረፍ ገ/ወልደ

ወ/ሮ ንግስቲ በርሀ ተሰፋይ

ሰለኽለኻ ከተማመኖርያ1765/20/021752,964,992.1815/8/2018 ዓ/ም3:00-6:00
2ሮቤል ሓጎስ ልኡል

ወ/ሮ ብርሂን ዝሊባኖስ ገ/መድህን ሃለቃ ሓጎስ ሉኡል ገ/ሄር

ሮቤል ሓጎስ ልኡል

ወ/ሮ ብርሂን ዝሊባኖስ ገ/መድህን ሃለቃ ሓጎስ ሉኡል ገ/ሄር

ሰለኽለኻ ከተማመኖርያ08372501,108,666.0415/8/2018 ዓ/ም8:00-11:00
3ሃለቃ ልሳን ነጋሽ ትኩእ

ወ/ሮ ለተርፊኤል ኣረፋይነ ገ/እኤል

ሃለቃ ልሳን ነጋሽ ትኩእ

ወ/ሮ ለተርፊኤል ኣረፋይነ ገ/እኤል

ሰለኽለኻ ከተማድርጅት19651002,432,977.2616/8/2018 ዓ/ም3:00-6:00
4ጎይተኦም ንጉሰ ወ/ማርያም

ኣሰፋች ኣብርሃ ሽሳየ

ጎይተኦም ንጉሰ ወ/ማርያም

ኣሰፋች ኣብርሃ ሽሳየ

እንዳባጉና ከተማድርጅት7325/21/041601,699,719.319/8/2018 ዓ/ም3:00-6:00
5ሚዛን ሙላለም ሽሻየ

በርሀ ሓድጉ ዘርኡ

ሚዛን ሙላለም ሽሻየ

በርሀ ሓድጉ ዘርኡ

ሸራሮ ከተማድርጅት6119902,354,626.421/8/2018 ዓ/ም2:00-5:30
6ኣበባ ታፈረ እምባየ

ነጋሲ ገረንሰአ በየነ

ኣፀደ በርሀ ወ/ገብርኤል

ኣበባ ታፈረ እምባየ

ነጋሲ ገረንሰአ በየነ

ኣፀደ በርሀ ወ/ገብርኤል

ሸራሮ ከተማድርጅት20111002,165,547.5421/8/2018 ዓ/ም9:00-11:30
7ብርሃነ መኮነን ተኸሉ

ለጊሳ ገ/ፃዲቅ በየነ

ብርሃነ መኮነን ተኸሉ

ለጊሳ ገ/ፃዲቅ በየነ

ሸራሮ ከተማመኖርያ10412503,033, 917.7422/8/2018 ዓ/ም2:00-5:30
8ኢሌኒ ተስፋይ ወ/ገሪማ

ተኸላይ ብርሃነ ገ/ስላሰ

ኢሌኒ ተስፋይ ወ/ገሪማ

ተኸላይ ብርሃነ ገ/ስላሰ

ሸራሮ ከተማድርጅት76092002,505,094.2622/8/2018 ዓ/ም9:00-11:30
9ዳኒኤል ገ/ፃዲቕ ንጉሰ

ኣስካለ ፍሳሃ ሀላወየ

ዳኒኤል ገ/ፃዲቕ ንጉሰ

ኣስካለ ፍሳሃ ሀላወየ

ሸራሮ ከተማለመኖርያ70883/2746/091972,850,749.3823/8/2018 ዓ/ም2:00-5:30
10ሰየምቱ ተኽለሃይማኖት ተስፋይ

ሃ/ኣስገዶም ገብረማርያም ሓጎስ

ሰየምቱ ተኽለሃይማዮት ተስፋይ

ቀሺ ኣስገዶም ገብረማርያም

ሸራሮ ከተማድርጅት1165802,325,650.0223/8/2018 ዓ/ም9:00-11:30
11ሰይድ ኣሕመድ መሓድ

ራውዳ መ ሓመድ ስዒድ መሓመድ

ሰይድ ኣሕመድ መሓድ

ራውዳ መ ሓመድ ስዒድ መሓመድ

ሸራሮ ከተማድርጅት4942093,521,545.5824/8/2018 ዓ/ም2:00-5:30
12ኣብርሃ ከፍለ ወ/ማርያም መድህን ከበደ ኣስረስኣብርሃ ከፍለ ወ/ማርያም መድህን ከበደ ኣስረስሸራሮ ከተማድርጅት14191501,586,473.9824/8/2018 ዓ/ም9:00-11:30

ለሁለተኛ ግዜ የወጣ የሓራጅ ጨረታ

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም በኣዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት ከዚህ በታች የተመለከቱት ይዞታዎች አሁን ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሓራጅ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ተ/ቁየተበዳሪ ስምየንብረት አስያዥ ስምየንብረቱ መግለጫሃራጅ የሚካሄድበት
ኣድራሻየይዘታው ኣገልገሎትየካርታ ቁጥርየይዘታ ስፋት በካ/ሜየጨረታ መነሻ ዋጋው በብርቀንሰዓት
1መኣርግ ኣማረ ወ/ኣረጋይ

ደመቀሽ ይበይን ኪዳነ

መኣርግ ኣማረ ወ/ኣረጋይ ደመቀሽ ይበይን ኪዳነሰለኽለኻ ከተማመኖርያ2249180.663,021,323.0216/8/2018 ዓ/ም8:00-11:00
2ሙሉጌታ ግደይ ኪዳነለተብርሃን ገ/ከርስቶስ ረደሀይ

ሃፍቶም ግደይ ኪዳነ

ኣፀደ ግደይ ኪዳነ

ሰለኽለኻ ከተማስቶር22785001,715,012.8617/8/2017 ዓ/ም3:00-6:00
3ከዋኒ ኣስገዶም ኣበራ

ትርሓስ ገ/መድህንወ/ኣበዝጊ

ከዋኒ ኣስገዶም ኣበራ

ትርሓስ ገ/መድህንወ/ኣበዝጊ

ሰለኽለኻ ከተማመኖርያ21331503,368,055.3817/8/2017 ዓ/ም8:00-11:00

ማሳሰብያ

1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የንብረቱ መነሻ ዋጋ 1/4% በጥሬ ገንዘብ ወይም በ CPO/ሲፒኦ/ በባንክ የክፍያ ማስያዝ ኣለበት

2. የሚያዘው ገንዘብ ሰለከለኻ ቅርንጫፍ ፣ ሸራሮ ቅርንጫፍ ፣ ፅምብላ ቅርንጫፍ መሆን ኣለበት።

3. ማህበርን ወክለው መጫረት ለሚፈልጉ ስራ ኣስከያጅ ወይም ምክትል ስራ ኣስከያጅ የማህበሩን ህገ ደንብና መመስረቻ ፅሑፍ ከነ ውክልናው ይዞ መቅረብ ኣለበት።

4. ሓራጅ አሸናፊ የሆነ ሰው የቀረውን ገንዘብ በ15 ተከታታይ ቀናት የመክፈል ግዴታ ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ኣይመለስለትም።

5. ሓራጁ የሚደረግበት ቦታ ሰለክለኻ ከተማ፣ ሸራሮ ከተማ፣ እንዳባጉና ከተማ ይሆናል።

6. የሚሸጥ ህንፃ በተቋሙ የስራ ሰዓት በመገኘት ማየት ይቻላል።

7. የስም መዘዋወርያና ሌሎች ወጪዎች ካሉ በጨረታ ኣሸናፊ ይሸፍናል።

8. ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው ኣይገደድም።

9. ተቋማችን በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታው የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ማብራርያ የፈለገ በስልክ ደውሎ ቀጠሮ በመያዝ ለማየት ይችላል።

ለተጨማሪ ማብራርያ

በስልክ ቁጥር 0914 292 126 ሰለኽለኻ ፣0914 186 779 ፅምብላ ፣ 0914 778 876 ሸራሮ ለተቋሙ ሰራተኛ በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ.