https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/19519

የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስፋቱ 325 ካ/ሜ የሆነ ቦታና ቤት በመነሻ ዋጋ 7,000.000.00 (ሰባት ሚሊዮን ብር) በጨረታ እንዲሸጥ ኣዛል

  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ መጋቢት 7, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሚያዝያ 7, 2018 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:25%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሚያዝያ 7, 2018 06:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/

የጨረታ ማስታወቂያ

አፈ/ከሳሽ :-

1. አቶ ሃብቱ ካሳዬ ሃብቱ

2. ወ/ሮ ፅጌ ካሳዬ ሃብቱ

3. ወ/ሪት አስካለ ካሳዬ ሃብቱ

4. ወ/ሮ መአዛ ካሳየ ሃብቱ

አፈ/ተከሳሾች:-

1. አቶ አሸናፊ ካሳዬ ሃብቱ

2. አቶ ወንደሰን ካሳዬ ሃብቱ

3. ወ/ሮ አፀደ ካሳዬ ሃብቱ ተተኪ ወራሽ ፍረሂወት ወንደሰን

4. ወ/ሮ እማዋይ ካሳዬ መካከል ባለው የውርስ ሃብት ክፍፍል ክርክር በመቀለ ክፍለ ከተማ ሰሜን ጣብያ እንድስትሪ በተከራካሪዎች ስም ተመዝግቦ የሚታወቅ አዋሳኙ በምስራቅ 64 በሰሜን መንገድ፣ በምዕራብ 60፣ በደቡብ 51 የሚያዋስነው ስፋቱ 325 ካ/ሜ የሆነ ቦታና ቤት በመነሻ ዋጋ 7,000.000.00 (ሰባት ሚሊዮን ብር) ጨረታ ሊጫረት ስለተፈለገ፣ ጨረታውን ሊጫረት የፈለገ አካል ለ 07/08/2018 ዓ/ም ከ3፡00-6፡00 ሰአት ባለው ሰዓት እቤቱና ቦታው ባለበት ቀርቦ ሊጫረት የሚችል ሆኖ በዚሁ ዕለት ጨረታውን አሸናፊ ሆኖ የተገኘ 25% ክፍያ ወድያው ገቢ በማድረግ በዛው ቀን 9:00 ሰዓት ወደ ችሎት የሚቀርብ ሆኖ፣ የተረፈውን 75% ያሸነፈበትን ከፍያ ደግሞ በ 15 ቀን ውስጥ ጠቅልሎ የሚከፍል እንደሆነ አውቀው ጨረታውን እንዲጫረቱ የመቐለ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዟል።

በብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትግራይ የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት