ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት

  • ብትን ጨርቆች፣
  • ጫማዎች እና የተለያዩ አልባሳት፣
  • አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣
  • አላቂ የትምህርት መርጃ፣
  • የፅዳት ዕቃዎች
  • ማብሰያ የሲሊንደር ጋዝን ጨምሮ፣
  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣
  • ጎማና የጋራዥ መገልገያ ዕቃዎች እንዲሁም
  • የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ማናቸውም ተጫራቶች፡-

 1 ዘርፉ ሕጋዊየንግድ ሥራፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የአቅራቢነት የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣በጨረታ ለመካፈል የሚሰጥ የምስክር ወረቀት/ክሊራንስ/እንዲሁም ለተጨማሪ እሴት ታክስ መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2 የማይመለስ የኢትዮጵያብር 100.00 /አንድመቶብር/ ብቻበመክፈል የተሟሉ በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጁ የጨረታ ሰነዶችን ከዚህ በታች በቁጥር 6/ሐ/ በተገለፀው አድራሻ ማግኘት ይችላሉ፡፡

3 በቁጥር 6 «ለ» በተገለፀው አድራሻ እስከ መስከረም 9 ቀን 2012 ዓምከቀኑ 830 ሰዓትድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸውን ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም በጨረታ ሰነዱ ክፍል 6 ላይ በሒሳብ መደብ 6211 ስር በተዘረዘሩት ዕቃዎች የሚካፈሉ ተጫራቾች ብ 28,000.00 (ሃያስምንትብር)፣በሒሳብመደቦች 62126215 እና 6218 በተዘረዘሩትዕቃዎችየሚካፈሉተጫራቾችብር 25,000.00 (ሃያአምስትብር)በሒሳብመደብ 6241 ስርበተዘረዘሩትዕቃዎችየሚካፈሉተጫራቾችብር 9000.00 (ዘጠኝሺብር) እንዲሁምበሒሳብመደብ 6417 በተዘረዘሩትዕቃዎችየሚካፈሉተጫራቾችብር 1,000.00 (አንድብር) ለጨረታማስከበሪያበኢትዮጵያከታወቀባንክሊፒኦ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቁጥር 6 «መ» በተገለፀው አድራሻ መስከረም 9 ቀን 2012 .ከቀኑ 900 ሰዓትይከፈታል፡፡

4 የዕቃዎች ማስረከቢያ ቦታ አዋሽ አርባ ከተማ /አፋር/ ክልል ከአዲስ አበባ 240 ኪ/ሜ/ የሚገኘው የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት አዲሱ ካምፕ ግምጃ ቤት ሲሆን የትራንስፖርትና ማራገፊያ ወጪ በአቅራቢዎች የሚሸፈን ይሆናል፡፡

5 የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት እንደ አስፈላጊነቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

6 ለማብራሪያና ጨረታ ሰነድ ማስገቢያ፡-

ሀ.ተጫራቾች ለሚኖራቸው ጥያቄ፡- ለ. ጨረታ ሰነድ ማስገቢያ፡-

የውጊያ ቴከኒክ ት/ቤት ግዥ ዴስክ የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት መሰብሰቢያ

ስልክ ቁጥር፡ አዳራሽ

0335400612/0911078268 ስልክ ቁጥር፡- 0335400612

ፋክስ፡-0335400666 ቢሮ ቁጥር፡-39

ሐ. ሰነዱ ወጪ የሚሆንበት አድራሻ፡ መ. ጨረታው የሚከፈትበት

የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት ፋይናንስ አድራሻ፡-

ዴስክ ስልክ ቁጥር፡-0335400617 6/ለ/ ይመልከቱ

የቢሮ ቁጥር፡-07