የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እና በጠጠር በኣሸዋ እና በድንጋይ የኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤

2 ቲን የተመዘገቡበትን ሰርቲፊኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 የጨረታው ማስከበሪያ ሲፒኦ 5000.00 ብር ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤

4 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ከሌሉ የሚያስገቡት የዋጋ ዶክሜንት ኣይከፈትም ወይም በሌለንበት ይከፈትልን የሚል ፊርማ በማህተም ተደግፎ ሊደረግለት ይግባል፤

5 በሚያስገቡት ዋጋ ስርዝ ድልዝ ካለ ተወዳደሪው ከጨረታው ውጭ ይሆናል፤

6 በሚያስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት ቨኃላ መሆኑ በግልፅ መቀመጥ ኣለበት፤ይህ ካለሆነ ግን ዋጋው ከነቫቱ እንደሆኑ ይወሳድል፤

7 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰርዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

ኣድራሻ መቀለ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል የነበረው ግቢ ውስጥ ቢሮ ቁጥር 02 ይሆናል

ለበለጠ ማብራሪያ ስ.ቁ 0344-400242/0910-280150 መደወል ይቻላል፤