መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1 ተጫራቾች በዘረፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ : የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑት :የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማማያዝ  የጨረታዉ ዝርዝር (ሰነድ) ከመቐለ ዋና ቢሮ ኢንዳስትሪያል ኢኩፕመንት ማኑፋክቸሪንግ ቢዝነስ ዩኒት ሳፕላይ መምሪያ ወይም የአ/አበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉስድ ይችላሉ::

2 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታይህ ማስታውቅያ ከወጣበት ከ 01/11/2018 እ.ኤ.አ ጀምሮ እስከ 15/11/2018 እ.ኤ.አ ከሰኣት በኃላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መቐለ ዋና መስርያ ቤት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

3 ተጫራቾች ለጨረታ ኣንድ ኦርጅናልና ኣንድ ኮፒ የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል ሰነድ ለየብቻዉ አሽገዉ ማስገባት አለባቸዉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ብር 20,000 ( ሃያ ሺህ ) በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው:: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ  ተቀባይነት የለዉም

5 ጨረታዉ 15/11/2018 ከሳት በሆላ 8:00 ሰዓት ተዘግቶበ 15/11/2018 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለመስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽየ ሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል::

6 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ቫት ጨምሮ አለመሆኑ (VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡትዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል::

7 አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን አማሽንፋቸዉ ከተነገራቸዉ ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ዉስጥ የጠቅላላ ዋጋ 10% ለኣንድ አመት የሚገለግል የዉል ማስከበሪያ በቅድመ ሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም ስፒኦ በማሰራት ከኩባንያችን ጋር ዉል መፈራረም አለባቸዉ

8 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ የትርንስፖርት የመጫኛና መዉረጃ ያካተተ መሆን አለበት

9 አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉት አከስጅን ጋዝ በኩባንያችን ስሊንደር በሞሙላት ማቅረብ አለባቸዉ

10 ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም::

11 ተጫራቶች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት አይቻልም ::

12 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ::

አድራሻ : መቐለ ስልክ +251 344406803 ፋክስ + 251-344406225                                

አዲስ አበባ : ስልክ +251- 116298563 /59  ፋክስ +251- 116298560