መቐለ ዩንቨርስቲ

1 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለተ ስፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርስቲ ስም ማስያዝ የሚችል

ተቁምድብየጨረታ ዓይነትየጨረታ ማስከበሪያደረጃ
1ሎት 1የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች ሽያጭ

የተለያዩ ያገለገሉ የምግብ መገልገያ እቃዎች ሽያጭ

የተለያዩ ያገለገሉ የቢሮ እቃዎች ሽያጭ

ያገለገሉ የተማሪዎች ሎከር ሽያጭ

ባዶ የዛይት ጀሪካንና የዉሃ ሮቶ ሽያጭ

የተነበበ መፅሔትና ጋዜጣ ሽያጭ

30000

1 ማንኛዉም የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ለዚሁ በተዘጋጃዉ የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ግዥኛ ንብረት አስተዳደር መዉሰድ ይችላል

2 ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1 እስከ ተራ ቁጥር 6 ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጅምሮ እስክ 16ኛዉ ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ሊዘሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ የማወዳደሪያ ሰነዳቸዉን ማስገባት ይችላሉ

3 ጨረታዉ ከወጣበት በ 16 ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ 4:00 ሰዓት ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይክፈታል

4 በጨረታዉ አሸንፎ በወቅቱ ዉል ለማያሰር የጨረታ አሻነፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ስፒኦ ኣይመለስለትም

5 ዩኒቨርሲቲዉ የሚሸጣቸዉ ያገለገሉ ዕቃዎች ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አሰር የሥራ ቀናት ዉስጥ ቦታ በኣካል በመምጣት ማየት ይቻላል

6 ተወዳደሪ ድርጅቶች ያሸነፉት እቃ በኣስር ቀን ዉስጥ ክፍያዉን ከፍሎ እቃዉን ማንሳት አለበት

7 ዩኒቨርስቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ 034 441 47 84 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል