የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ : ከሚሸጠዉ ዕቃ ጋር ተዛማጅነት የፀና የንግድ ፈቃድ : ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት እ (Clearance ) ና የግብር ከፋል መለያ ቁጥር የሚቀርብ ሁሉ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ክፋያ አጠናቅቀዉ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል :: በተባለዉ ግዜ ካላነሱ የተያዘ ገንዘብ ለመንግስት ገቢሆኖ እቃዎ በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል

ቦታየንብረቱ ዓይነትየጨረታ ዓይነትዋስትና

CPO

የምዝገባ ግዜጨረታ የሚከፈትበት(የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት
መቐለየተለያዩ እቃዎችዝግVAT ሳይጨምር ከሚሰጠዉ ዋጋ 20%29/5/2010-16/6/201017/6/2010 3:00 ሰዓት

3 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በመገኘት 12-14/6/2010 ዓም ዕቃዎች ማየት የሚችል ሲሆን እንዲሁም ጨረታዉ የሚከፈተዉ በደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገበ አጠገበ የሚገኘ የፌዴራል ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ቢሮ ቁጥር 6 ሲሆን ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 15 የስራ ቀናት ለመጀመሪያ ጊዜና ለሁለተኛ ጊዜ ጨረታ የቀረቡ ለተለያዩ ዕቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 100 ብር ሰነድ በምግዛት ጨረታዉ ከሚካሄድበት ቀን በፊት እስክ 11:30 ሰኣት ባለዉ ግዜ መመዝገብ ይችላሉ ተጫራቾች ለዉድድር የሚያቀርቡት ዋጋ ቫትን አያካትትም

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342411187