ራዝ ትራንስፖርት ኣማ

1 በዘርፉ የ2010 ዓም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ኮፒ ማቅረብ የሚችል

2 የኣቅረቢነት : ቫት : ቲን የምዝገባ ሰርተፊኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ 2 % ማስያዝ የምትችሉ

4 የታዘዘዉን ንብረት ጎማ አሸናፊዉ ሁኖ ሲገኙ 10 % ዉል ማስከበሪያ በማስያዝ ዉል ካሰሩበት ቀነ ጀምሮ በ 10 ቀናተ ዉስጥ ወደ ራዛ ትራንስፖርት ኣክሲዩን ማህበር ማይጨዉ ከተማ ንበረቱ አጠቃልለዉ ማስገባት አለባቸዉ

5 ጨረታዉ በአየር ላይ የሚቆይበት ግዜ ከ 12/5/2010 ዓም እሰከ 25/5/2010 ዓም ሁኖ በመጨሻዉ ቀን 8:00 ሰዓት ታሸጎ ከሰዓት ባሃላ 9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ራዝ ትራንስፖርት ኣማ ማይጨዉ ከተማ ረታዉ ይከፈታል

6 ኩባንያችን ካዘዘዉ ስፔስፍኬሽን ዉጪ ያቀረበ ተወዳደሪ ቀባይነት የለዉም

7 ኩባንያችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስቁ 0914030212 ወይም 0914700398

 የዕቃዉ ዝርዝር

ቱቁየዕቃዉ ዓይነት መለኪያብዛትነጠላ ዋጋጠቅላላ ዋጋማብራሪያ
ብር ሳንብርሳን
1የፊት እግር ጎማ ቀጭን ጥርስ Tyre (tubles) 315/8OR 22.5ቁጥር10
2የፊት እግር ጎማ (ወፍራም ጥርስ) Tyre (tubles) 315/8OR22.5ቁጥር40
VAT
TotaL