አዲስ የመድኃኒት ፋብሪካ

አዲስ መድሓኒት ፋብሪካ ኣክስዩን ማሕበር ለወልዋሎ ኣ.መ.ፋ(APF) ሳይክል ክለብ ተወዳደሪ አገልግሎት የሚዉል Time trial Bicycle 06 pcs እና Road Race Bicycle 14 pcs ለመግዛት ይፈልጋል

1 በዘርፉ የ2010 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ : የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት : የግብር ከፋይነት ሰርተፊኬት የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ፋይናንሻል ቴክኒካል ኦፈር ኦርጅናል ኮፒ በታሐገ ፖስታ ማቅረብ የሚችል

2 ተጫራቾች ሰነድ የማይመለስ 100 ከፍሎ ከድርጅታችን ማተሪያል ፕላኒግ ክፍል ቢሮ መዉሰድ ይችላል

3ተጫራቶች 2% ብር የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በስፒኦ (CPO) በጥሬ ገንዘብ ጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ ይኖርባችዋል

4 ተጫራቾች ኣሽናፊ መሆናቸዉ ከተገለፀላቸዉ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ 5% ዉል ማስከበሪያ በስፒኦ (CPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ዉል ማሰር አለባቸዉ

5 በጨረታዉ ኣሸናፊ የሆነ አካል በኣዲግራት ኣዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ኣክሰዩን ማህበር ግቢ ዉስጥ በራሱ ሙሉ ወጪ በቀረበዉ ስፔስፊኬሽን መሰረት በ90 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ማቅረብ የሚችል

6 ላአሸነፉት ንብረት ክፍያ የሚፈፀመዉ በዉል መሰረት ሙሉ በሙሉ ገቢ ሲሆን ነዉ

7 የጨረታ ሳፁን ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ግዜ ከ 4/05/2010 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 24/05/2010 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ሆኖ ጨረታዉ ሳፁን ከጥዋቱ 4:00 ተዘገቶ በዛው እለት በ24/05/2010 ዓ/ም ከጥዋቱ 5:00 ሰዓት በአዲግራት በሚገኘዉ ፋብሪካዉ መሰብሰቢያ ኣደራሽ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል ጨረታ ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ወኪሎች ባይገኝም አብዛኛዎ ጨረታዉ ለመከፈት የሚያግድዉ ነገር የለዉም

8 የጨረታ ሰነድ ገቢ ማስገቢያ ቦታ ዓዲግራት ዋና ፋቢሪካ በማተርያል ፕላኒንግ ዲቭዥን ቢሮ

9 ድርጅታችን ጨረታዉ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344454211/0344451690 በስልክ በመደወል ይቻላል

ጀመርይኖርበታል::

10 ድርጅታችን ጨረታዉ በክፋል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

11 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344454211 / 0344451690 ብስራ ሰዓት መደወል ይቻላል::