የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት

1 ተጫራቾች በዘፈሩ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃደ: የግብር ከፋይ መለያ ምስክር ወረቀት/TIN/ በመንግስት የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ የምስክር ወረቀት ኮፒ ከፖስታዉጋራ አሸገዉ ማቀረብ የሚችሉ 

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም የባንክ ዋስትና ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ወይም ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋ 

3 ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል በመቀሌ ከተማ ትግራይ ልማት ማህበር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 375 ከሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት /ላይዘን ኦፊስ ወይም ከወልቃይት ስዃር ልማት ፕሮጀክት ፋይናንስ ኣቅርቦትና ፋሲሊት ማናጅመንት ዘርፍ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ 

4 ጨረታዉ ይህ ማሰታወቂያ በኣዲዝ ዘመን ጋዜጣ ታህሳስ 18 2010 ዓም ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 2 ጥር 210 ዓም በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጥር 3 /010 ዓም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሸጎ በዚያኑ ቀን ጥዋት 3:30 በመቀሌ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል 

5 የጥጥ ትራንስፖርት አሸናፊ ተጫራቾች ዉል ካሰሩበት ቀን ጀምሮ በ40 ቀናት ዉስጥ አጎጎዞ መጨረሰ አለበት

6 ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ 7 ለተጨማሪ መብራርያ በስልክ ቁጥር 0345592072/0345592075 /0914723649/0910520195/0929184332መጠየቅ ይቻላል::