ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50 በመክፈል ከህዳር 2/2009 ዓም ጅምሮ መቐለ ከሚገኝዉ ዋና ፅቤት ግዥ ንብረት አቅርቦትና ቁጥጥር መምርያ ቢሮ ብሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ

2 ተጨራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) 8000 /ስምንት ሺ/ በሲፒአ መልክ ለትራንስ ኢትዩጰያ ኃ/የተ/የግል ማህበር ስም ማስያዝ አለባቸዉ

3 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋቸዉ በፖስታ አሽገዉ በግዢ ንብረት አቅርቦትና ቁጥጥር መምሪያ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ እስከ ህዳር 10 ቀን 2009 ዓም 8:00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸዉ

4 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ህዳር 10 ቀን 2009 ከ ቀኑ 8:30 ሰዓት መቀለ ዋና መስርያ ቤት በትንሽ አዳራሽ ይከፈታል (ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታዉ ይከፈታል)

5 የጨረታ አሸናፊ ገንዘብ ገቢ በማድረግ ጨረታዉ ከሸነፈበት ቀን ጅምሮ በ5 ቀናት ዉስጥ በራሱ ማጓጓዣ በመጠቀም ያሸነፈበት ጠቅላላ (በሙሉ) ማንሳት አለበት

6 የጨረታ አሸናፊ ገንዘቡ ገቢ በማድረግ ጨረታዉ ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ዉስጥ በራሱ ማጓጓዣ በመጠቀም መንሳት አለበት በተቀመጠዉ ቀናት ካላነሳ ግን ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ሲፒኦ) ለኩባንያችን ገቢ ሆኖ ጨረታዉ ለሁለተኛ አሸናፊ ይሰጣል

7 የዕቃዉ መጠን በርክክብ ጊዜ ከተጠቀሰዉ መጠን ሊበዛ እንደሚችል መገንዘብ አለባቸዉ

8 ኩባንያዉ ጨረታዉ በምሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 ማብራርያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0344408205 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ