የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ
የተስፋ ግልጋሎት ማሕበረሰብ (HCS) የኢትዮጵያ ነዋሪዎች የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ድርጅቱ እ.አ.አ የ2025 በጀት አመት ሂሳብ በውጭ ኦዲተር ለማስመርመር ይፈልጋል።
የኦዲት አገልግሎት ድርጅቱ ማሟላት የሚገባው
- በሚመለከተው ህጋዊ አካል የተመዘገበ ለ2018 የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያለው
- የግብር ከፋዩ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያለው
- (NGO) ሂሳብ በመመርመር ልምድ ያለው
ከላይ የተዘረዘረውን መስፈርት የሚያሟላ የኦዲት አገልግሎት ድርጅት ሂሳቡን የሚመረምሩበት የአገልግሎት ዋጋና የኦዲት ስራውን ሰርቶ የሚያጠናቅቅበትን ጊዜ በመግለፅ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት (7) የስራ ቀናት ውስጥ በሰም የታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ሰነዶችን ማስገባት የሚችል መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
አድራሻ ተስፋ ግልጋሎት ማሕበረሰብ (HCS)
መቐለ አዲሱ መናኸሪያ አጠገብ (ዒላላ) የሚገኝ ህንፃ
ሞባይል፦ 0914 702 41 /0914 161 307
Email gere.hailu@gmail.com
Hope community services (HCS)
ተስፋ ግልጋሎት ሕብረተሰብ