ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የጨ ረታ ማስታወቂያ
ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተለያዩ ኣይነት የምጥን መኖ ማቀነባበርያ ግብኣቶችን በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ተጫራቾች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች ማሟላት የምትችሉ ይህ ማሰታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በጨረታው መሳትፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
1. ተጫራቾች በመስኩ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸው
2. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ መመርያ ሰነዱን ቅዳሜን ከምሳ ሰዓት በፊት ጨምሮ መቐለ ከቀድሞው ሓሸንገ ኮሌጅ ህንፃ ኣካባቢ በሚገኘው ቢሮኣችን ድረስ በመምጣት መግዛትና የጨረታ ሰነዳቸውን ከጨረታ መክፈቻ ቀን በፊት ወይም በዕለቱ በግንባር በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል
3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና በባንኩ ከታወቀ ባንክ የቀረበ የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና 2% በተረጋገጠ ቼክ (CPO ) ወይም ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና (CPO) ለ90 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል
4. ጨረታው 30/06/2018 ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል
5. ኣሸናፊ ተጫራቾች የውል ማስከበርያ ዋስትና በባንኩ በተረጋገጠ ቼክ (CPO ) ወይም ከታወቀ ባንክ የቀረበ የውል ማስከበርያ ዋስትና 10% _ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና (CPO) ለ90 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል
6. የንብረቱ ማስረከቢያ ቦታ የመኖ ግብኣቶችን የመኖ ማቀነባበሪያ በሚገኝበት በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን መኾኒ ከተማ እንዲሁም የትራክተር ባትሪዎች መቐለ በሚገኘው
7. የጨረታው አሸናፊ ንብረቱን የሚያስረክብበትን ግዜ ውል በኣሰረ በ7/ሰባት/ ቀናት ውስጥ ይሆናል።
8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ የተጠበቀ ነው ኣድራሻችን:-
መቐለ ክፍለ ከተማ ዓይደር ቀበሌ ህዳሴ የቀድሞ ሓሸንገ ኮሌጅ ቢሮኣችን ድረስ በመምጣት መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
ስልክ ቁጥር 1, 0914741665
2. 0942672669