መቐለ ስታስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

ለ3ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታውቅያ


የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የመቐለ ስታቲ.ቅ/ፅ/ቤት ለ2018 ዓ/ም በጀት አመት ያሉትን መኪኖች ለጥገና ተጨራቶች አወዳድሮ ዉል ማሰር ስለፈለገ ቢሮዉ ባዘጋጀዉ ሰነድ የምታስከፍሉን ዋጋ ሞልታቹ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆይበት ግዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታ 5(አምስት) የስራ ቀናት::

አንድ የተሟላ ጋራዥ ሊኖሩት የሚገቡ የሥራ ማሽን፣ ሙያተኛ እና የብቃት ማረጋገጫ ዝርዝር

I. የሥራ ቁሳቁሶች Tools (ማሽኖች)

1. የተሽከርካሪ መጠገኛና መፈተሻ ጉድጓድ

2. ባራኮ ሞተር (ሞተር ማውረጃ መጫኛ )

3. የቀለም ቅብ

4. ኤሌትሪክ መበየጃ(ሰላትርሽ)

5. ኦክስጅን መበየጃ

6. ባትሪ ቻርጂንግ እና አሲድ መሙያ

7. ኮንፕሬሰር

8. ሌዝ ማሽን ጥርስ ማውጫ

9. የእሳት አደጋ መከላከያ

II. የጋራዥ ዋና ዋና ሙያተኞ

1. ቦዲ ማን (Body man)

2. ኤሌክትሪክሽያን (Electrician)

3. በያጅ ሰላትርሽ

4. ኢንጅን ማን (Engine man)

5. ራዲያተር ሠራተኛ

6. ቀለም ቀቢ

7. ጥበቃ

III. ጋራጁን ሕጋዊነት(ተ

1. የንግድ ፍቃድ ሠርተፊኬት

2. ኢንሹራንስ

3. የሥራ ደረጃ -3 3

4. እስቶር

5. ቢሮ (ኮምፒተር)

7. Tool Shop

የሚያደርጉት)መመዘኛዎች

9. ፊልድ ላይ የቢሮ ተሽከርካሪ ቢበላሽ ወጥቶ ለመስራት ፈቃደኛ መሆን