የተሽከርካሪዎች እና የተለያዩ ማሽነሪዎች ግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር
ሄዎ ሆሰፒታል በመቐለ ከተማና (አንድ መኪና በአዲስ አበባ) የሚገኙ ያገለገለ ንብረቶች ማለት 3 ተሽከርካሪዎች LLandlubber types, autobus (fait -a90 -14 type of car): 2 Ambulance (fait type of car): 3. ----- አንድ ፎርኖ-Foo machine ማሽን እንዲሁም አንድ genrerator (SA465 በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ለገበያ ኣቅርቧል። ጨረታው ለ 20 ቀናት የሚቆይ ሆኖ, ተጨራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ከ 01/05/2018ዓ/ም ከሄዎ ሆስፒታል 100.00 ብር የማይመለስ በመክፈል የጨረታ ሰነድ በመውሰድ ዋጋ ሞልተው እስከ 29/05/2018ዓ/ም 3፡00 ሰአት ማቅረብ የሚችሉ ሆነው ጨረታው 3፡00 ሰአት ተዘግቶ ተራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኙበት ከጥዋቱ 3፡30 ጀምሮ መቐለ-ኩይሓ ከተማ ሄዎ ሆስፒታል ግቢ በሚገኘው ኣዳራሽ በግልፅ ጨረታ ይከፈታል።
ተጫራቾች የሚከተሉትን የጨረታ መመሪያዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል።
1. ተጫራቾች የሚፈልጉትን ተሽከርካሪ ወይም ዕቃ ኮዱን በመያዝ ለመረት ሲቀርቡ፣
1.1 ባንድ ተሽከርካሪ (እቃ) ለመጫረት እቃ ከፈለጉ ከተቀመጠለት (ካቀረቡት ዋጋ) የመሸጫ መነሻ ዋጋ 20% በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) በሄዎ(በድርጅታችን) ስም ለጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
1.2 በሁሉም ዕቃና ማሽን ተሽከርካሪዎች ለመወዳደር ከፈለጉ ለእያንዳንዱ 20% ብር ) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) በሄዎ ሆስፒታል)ድርጅታችን ስም ለጨረታ ስም ማስከበሪያ ማስያዝ ኣለብዎ።
1.3 በተራቁጥር 1.1 እና 1.2 እንደተመለከቱት ባስያዙት ጨረታ ማስከበርያ ኣንድ ግዜ ካሸነፉ ወዲያውኑ ከመሽጫ መነሻ ዋጋው 20% ማወራረድ ይጠበቅብዎታል። በቀሪው ገንዘብ ለቀጣይ የሚፈልጉትን ተሽከርካሪ እቃ ለመጫረት ከፈለጉ ከመሸ መነሻ ዋጋው 20% የማይሞላ ከሆነ ድጋሜ ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ ኣለብዎ።
2. የጨረታ ማስከበርያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይሆናል ።
3. ተሽከርካሪዎቹ ቀደም ሲል ያልተከፈለ የቦሎ እና የግምሩክ ቀረጥ ፡ የግብር ወጪ ካለው በባለ ንብረቱ መስርያ ቤት የሚሸፈን ይሆናል።
4. የስም ማዛወርያ፣ የትራንዚት ክፍያ እና ሌሎች ወጪዎችን ግን በገዥው ይሸፈናል።
5. ሄዎ ሆስፒታል(ድርጅቱ) የተሻለ አማራጭ ዋጋ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
ለጨረታ የሚቀርቡ ተሽከርካሪዎችና የተለያዩ መሽነሪዎች ዝርዝር መግለጫ
| ተ/ቁ | የተሽከርካሪዎች እና የእቃው ዝርዝር | ሞዴል | ኮድ ቁጥር | ሰሌዳ ወይም መለያ ቁጥር | የመሸጣ መነሻ ዋጋ | የሚገኝበት ቦታ |
|---|---|---|---|---|---|---|
| 1 | ኣውቶብስ Autobas | Fiat -A90-14 | 5-00073 | 1,200,000 | ሄዎ ሆ/ል ኩይሓ | |
| 2 | ኣምቡላንስ Ambulance | Fiat | 5-00035 | 700,000 | ሄዎ ሆ/ል ኩይሓ | |
| 3 | ላንድሮቨር Landrover | 1988 | 5-13-711 | 600,000 | ኣዲስ ኣበባ | |
| 4 | ፎርኖ Forno machine | 900,000 | ሄዎ ሆ/ል ኩይሓ | |||
| 5 | ጀነሬተር Generator | LSA46M5 | 950,000 | ሄዎ ሆ/ል ከይሓ |