ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት

በድጋሜ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ - ቁጥር 8/2018

በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቀሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመጋዝን የሚገኙትን የኤሌትርክ ዕቃዎች በጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም ተጫራች መሳተፍ ይችላል፡፡

1. በዘርፉ የፀና ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ሰረቲፊኬት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፍኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ የሚችል፡፡

2. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/በመክፈል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉምሩክ ኮሚሽን መቀሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስም በተከፈተው ኣካውንት ቁጥር 1000012078537 ገቢ በማድረግ የባንክ አድቫይሱን በመያዝ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 በመሄድ የመ/ቤቱ ደረሰኝ ከተቆረጠላቸው በኃላ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 411 በመሄድ ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ከታሕሳስ 18/2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ታሕሳስ 24/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ድረስ የተጠቀሱት ማስረጃዎች ኮፒ በማቅረብ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይቻላል፡፡

3. በግልፅ ጨረታው ለመሳተፍ ተጫራቾች ዕቃው ለመግዛት የሚያቀርቡትን የመጫረቻ ዋጋ አምስት በመቶ (5%) ለጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ (CPO) በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅርናጫፍ ጽ/ቤት ስም በማሰራት ቅድሚያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል ::

5. ተጫራቾች በሚከተለው የጨረታ ቀናት (ስኬጁል) መሠረት መጫረት ይችላሉ፡፡

የቅ/ጽ/ቤቱ ስምየንገረሉ ዓይነትጨረታው ዓይነትየንብረት መስክ ቀን የጨረታ ሰነድ ከዱ ቀን ጀምሮየጨረታ ሰሚያ እና ፈቻ ቀንና ሰዓት
እስከ
የመቐለ ቅ/ፅ/ቤት ጉምሩክ ኮሚሽንየተለያዩ እቃዎችግልፅ ጨረታ18/04/201824/04/201824/04/2018 ከቀኑ 8:00 ተዘግቶ በዚያውኑ ቀን 8፡00 ጨረታው ይጀመራል።


5. ተጫራቾች በሚከተለው የጨረታ ቀናት (ስኬጁል) መሠረት መጫረት ይችላሉ፡፡

6. የጨረታ መክፈቻ ቦታ መቐለ ጉ/ቅ/ጽ/ቤ ሚካሄድ ሲሆን ጨረታው ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡

7. በጨረታ ተወዳድረው ለተሸነፉ ተመላሽ ይደረግላችዋል፡፡

8. የጨረታው አሸናፊ ጨረታወ ቀናት ውስጥ ያሸነፉት ቾች ያስያዙት የጨረታ ዋስትና በ3 ቀናት ወስጥ ስለ ማሸነፋቸው ከተገለጸበት ጊዜ ጀምሮ 5(አምስት) ዋጋ ገቢ በማድረግ ዕቃውን መረከብ አለበት፡፡

9. ከላይ በተ/ቁ 8 በተገለጹት ቀናት ውስጥ ክፍያውን ገቢ ያላደረጉ እና ንብረቱን ተረክበው ያልወሰዱ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ዋስትና ለቅ/ጽ/ቤቱ ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሜ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡

10. በጨረታ የሚሸጠው ዕቃ በተቋሙ ከመወረሱ በፊት የዕቃው አስመጪ ፣ ወኪል ፣ ባለቤት ወይም ቤተሰብ የነበረ ሰው በማንኛውም መልኩ በጨረታው መሳተፍ አይችልም፡፡

11. ቅ/ፅ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ ሊሰርዝ ይችላል፡፡ 

12.ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር ኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ መቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት +251342407107 ወይም +251342408513/ በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑ እንገልፃለን፡፡