ቁጥር፡ ወጋገን 009/2018
ለመጀመርያ ግዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
| ተቁ | የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪው ቅርንጫፍ | የንብረቱ አድራሻ | የንብረቱ ዓይነት (አገልግሎት) | የቦታው ስፋት | የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ | የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር | ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ | |||
| ክልል | ከተማ | ክ/ከተማ/ወረዳ | ቀን | ሰዓት | ||||||||
| 1 | ላስኮ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር | ወ/ሮ ገነት አምባዬ | መቐለ | ትግራይ | መቐለ | ዓዲሓቂ | የንግድ ህንጻ (B+G+4) | 175 ካ/ሜትር | 09/01/54457 | 19,487,969.61 | ጥር 08 ቀን 2018 ዓ.ም | ከጧቱ 3፡00 -6፡00 ሰዓት |
| 2 | ሮቤል ሙሉ | ሮቤል ሙሉ | ውኃልማት | ትግራይ | መቐለ | ሰሜን | የኢንዱስትሪ ህንጻ (G+3) | 5,000 ካ/ሜትር | 423/01/14452 | 37,236,160.29 | ||
| 3 | ደስታ ኣብርሃ | ደስታ ኣብርሃ | ዓዲግራት | ትግራይ | ዓዲግራት | 01 | የንግድ ህንጻ (G+2) | 300 ካ/ሜትር | 13444/ 2005 | 8,394,772.61 | ጥር 13 ቀን 2018 ዓ.ም | ከጧቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት |
| 4 | ገዳሙ ሃይለ | አጸደ ደስታ | ውቕሮ | ትግራይ | ኽልተ ኣውላዕሎ | ኣጉላዕ | የንግድ ህንጻ (B+G+6) | 306.25 ካ/ሜትር | B-97 | 8,464,842.79 | ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም | ከጧቱ 3፡00 -6፡00 ሰዓት |
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡
- በጨረታው አሸናፊ ለሆነ፤ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ በውስጥ መመሪያ መሰረት ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡
- የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፤ ከጧቱ 3፡00 – 4፡00 ሰዓት ድረስ ሲሆን ከ4፡00-6፡00 ሰዓት የጨረታ ጊዜ ይሆናል፡፡ ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለንብረቶቹ የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላል፡፡
- በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
- ጨረታው የሚካሄደው፡- በተራ ቁጥር 1 እና 2 ላይ የተዘረዘሩት ንብረቶች መቐለ በሚገኘው በባንኩ ቺፍ ሰሜን ሪጅናል ጽ/ቤት ሲሆን በተ.ቁ. 3 እና 4 ላይ የተጠቀሱትን ንብረቶች አስመልክቶ ጨረታቸው እንደየቅደም ተከተላቸው በዓዲግራት እና አጉላዕ ከተማ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
- ለሀራጅ ጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ በፊት ከታች በተጠቀሰዉ ስልክ ቁጥር በመደወል ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል፡፡
- ተበዳሪው /ንብረት አስያዥ/ ወይም ሁለቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ተበዳሪው /ንብረት አስያዡ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ባይገኝ ጨረታው በሌለበት ይካሄዳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡
- ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ ሙሉ በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡
- ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት011-558-18-37፣ የባንኩ ቺፍ ሰሜን ሪጅናል ጽ/ቤት 034-241-5185፣ 034-241-5186 ፣ መደወል ይችላሉ፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
| የጨረታ ማስታወቂያ ማሳተካከያ ስለማድረግ ወጋገን ባንክ አ.ማ በቁጥር ወጋገን 008/2018፣ በቀን ታህሳስ 05/2018 ዓ.ም (እሁድ) በታተመው ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የጨረታ ማስታወቂያ ያሳወጀ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ለጨረታው የቀረቡት ንብረቶች ዝርዝርን የያዘው ሰንጠረዥ የረድፍ እና አምድ ስህተት የሚታይበት መሆኑን ተገንዝበናል፡፡ በመሆኑም በሰንጠረዡ ተራ ቁጥር 2 እስከ 5 ላይ የተዘረዘሩት ንብረቶችን በተመለከተ፡- “የንብረቱ አይነት” በሚለው አምድ ስር የተጠቀሱት “የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር” በሚለው አምድ ስር በተዘረዘሩት መገለጫዎች እንዲተኩ እንዲሁም “የቦታው ስፋት” በሚለው አምድ ሰር ያሉት “የንብረቱ አይነት” በሚለው አምድ ስር”፣ “የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር” በሚለው አምድ ስር የተጠቀሱት “የቦታው ስፋት” ተብሎ በተጠቀሰው አምድ ስር በተዘረዘሩት መገለጫዎች እንዲተኩ እናሳስባለን፡፡ |
ወጋገን ባንክ አ.ማ