መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ

መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ሃ/የተ/የግ/ማ ለምርት አገልግሎት Raw Pet coke imported አወዳድሮ ለመግዛት ለሁለተኛ ግዜ የወጣ ግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ ቁጥር 02/2018

ክፍለ ኣንድ

  1. መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ለምርት አገልግሎት የሚጠቀመው 22,000 ሜትሪክ ቶን Raw pet coke imported አቅራቢዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  2. በጨረታው የሚሳተፉ ድርጅቶች Import & Export በዘርፉ የተሰማሩ መሆናቸው የሚገልፅ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸው፣ የሚገልፅ ማስረጃ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ኣያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል.
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 1,000,000 (አንድ ሚልዮን ብር) በመሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ሃ/የተ/የግ/ማ ስም የተዘጋጀ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (cpo) ወይም ባንክ ጋራንቲ ከቴክኒካል ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከላይ በተራ ቁጥር 2 ከተጠቀሱት ማስረጃዎች ጋር በማያያዝ የድርጅታቸውን ኣርማና ማህተም ያለው ደብዳቤ በመፃፍ ለጨረታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ከዚህ ግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ ጋር ኣብሮ ከተገለፀው ዝርዝር መግለጫ መሰረት ያቀርቡትን Raw pet-coke imported በጨረታው ቀን ወይ ከዛ በፊት በራሳቸው ወጪ ለምርመራ ናሙና (ሳምፕል) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ (ናሙናው የሚቀርበው መቀሌ በሚገኘው ዋና ፋብሪካ ይሆናል)
  6. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረብያቸውና በተራ ቁጥር 2 እና 3 ላይ የተጠቀሱት ሰነዶችና በተራ ቁጥር 5 የተጠቀሰውን ናሙና (ሳምፕል) እስከ 2/5/218 ከጠዋቱ 4፡00 ሰኣት ድረስ በታሸገ ኢንቨሎፕ የጨረታ ሰነዳቸው መቀሌ በሚገኘው የፋብሪካው ዋና መስራቤት 3ኛ ፎቅ ቁጥር 115 በሚገኝ የግዥና አቅርቦት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ጨረታው በእለቱ 2/5/218 ከጠዋቱ 4፡00 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 4:15 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል.
  8. ፋብሪካው ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ሃ/የተ/የግ/ማ

ስልክ +251344405806

ሞባይል +251912502596

ፋስክ+251344405806/+251344410863

E-mail: procurementmessebocement2026@gmail.com

መቐለ