Ethiopian Agricultural Businesses Corporation

የዘር ማጓጓዝ ጨረታ ማስታወቂያ

በኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ከአላማጣ ከተማ ዘር 4280 ኩ/ል፣ ከጨርጨር ከተማ 350 ኩ/ል፣ ከሞኾኒ 400 ኩ/ል ወደ ከመ እንዲጓጓዝለት ይፈልጋል። ይሁን እንጂ የኩንታል መጠኑ ከፍም ዝቅም ሊል ይችላል።

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት በቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሓሚዳት ብሩሕ ተስፋ ፕላስቲክ ፋብሪካ ፊት ለፊት ጽ/ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለተካታታይ 07 ቀናት ብር 100.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

ጨረታው ታህሳስ 09 ቀን 2018 ከቀኑ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 3፡15 ሰዓት በፅ/ቤቱ ይከፈታል፡፡ ስለዚህ የሽያጭ አፈጻጸሙ በጨረታ ሠነዱ በተገለፀው መሠረት የሚፈጸም መሆኑን እየገለፅን፣ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላ የጨረታ ዋጋውን 5% ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለው አድራሻ መጠቀም ይቻላል፡፡

በሞባይል ቁጥር 0914014140 /0914724990