የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም

ሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም ተለይተው የተቀመጡ የተለያዩ ያገለገሉ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተጨራቾች በቅድሚያ አዉቀዉ ማቅረብ ያለባቸዉ

1. ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ከ ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ዓርብ መቐለ ዋና ቢሮ ቁጥር 301 በመምጣት የማይመለስ ብር 100.00 (ብር አንድ መቶ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ::

2. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉና የ2017 ታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

3. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በአንድ ጨረታ ለመሳተፍ ብር 10,000.00 (አስር ሺ) በአንድ ላይ መጫረት ብር 50,000 (ሃምሳ ሺ) CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. የጨረታ ማስከበሪያው ከታወቀ ተረጋግጦ በሚቀርብ ሲፒኦ (CPO) ብቻ ሊሆን ይገባል::

5. ተጫራቾች ዕቃዎችን የሚገዙበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ ላይ በሚቀመጠው ዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ/ፎርም በተቀመጠ መሰረት ያገለገሉ የተለያዩ እቃዎች ዋጋ ከቫት በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6. ጨረታው ከመ በፊት የጨረታ ሰነዱን በመግዛት ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7. አሸናፊ የሚሆነዉ ተጫራች ካሸነፈዉ ዋጋ በተጨማሪ ቫት ጨምሮ ገቢ ካደረገ በኋላ በአስር /10/ የስራ ቀናት ዉስጥ ለጨረታ ተለይተዉ የተዘጋጁ ያገለገሉ የተለያዩ እቃዎች ብቻ ማንሳት አለባቸዉ:: ሆኖም ግን በጊዜ ገደቡ ካላነሱ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኣ /CPO/ _ ለሪጅኑ ገቢ ተደርጎ ሪጅኑ የራሱን አማራጭ ይወስዳል :: አሸናፊ ተጫራች ተጫራቾች በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ በራሳቸዉ ወጪ ዕቃዎችን ማንሳት ይኖርባቸዋል ፡፡

9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የገዙበትን ደረሰኝ በመያዝ ዕቃዎቹ በሚገኙበት ሓሚዳይ በሚገኘው እቃ ግምጃ ቤት እና አዋሽ የእህል መጋዘን አጠገብ በሚገኘዉ ኢትዮ ቴሌኮም ጋራዥ ግቢ ዉስጥ እየቀረቡ ማየት ይችላሉ፡፡

10. ተጨራቾች አስፈላጊዉን የመወዳደሪያ ሰነዶችን በፖስታ አሽገዉ ማስገባት ያለባቸዉ ከ ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 08፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ይሆናል፡፡ ከነዚህ ቀናትና ሰዓታት በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢትዮ ቴሌኮም ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 301 ጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:15 ሰዓት ይከፈታል፡፡

12. ተጫራቾች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ያቀረቡትን ዋጋ ለመለወጥ ወይም ለማሻሻል አይችሉም፡፡

13. የጨረታው ውጤት ሳይታወቅ ውድድሩን ማቋረጥ የሚፈልግ ተጫራች ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለመስሪያ ቤቱ ገቢ ይደረጋል፡፡

14. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ያላቀረበ ተጫራች ጨረታው በሚከፈትበት ወቅት ወዲያውኑ ከጨረታው ይሰረዛል፡፡

15. ተጫራቾች ላሸነፉት ንብረ አጠቃላይ ዋጋ ቫትን ጨምሮ በኢትዮ ቴሌኮም ንግድ ባንክ አካውንት ገቢ በማድረግ ማንሳት ይጠበቅበታል፡፡

16. ተጫራቾች የማስመዘኛና የማስጫኛ እንዲሁም የሰራተኛ ወጪ በተጫራቹ የሚሸፈን መሆኑ በመገንዘብ ዋጋውን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

17. ኢትዮ ቴሌኮም የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ