Sur Construction PLC

1 የማሽነየ ወይ የተሽከርካሪዉ ባለቤትንት መረጋገጫ ደብተር ወይም ሌብሬ ኮፒ ተጫራቾ የ2018 ዓም የታደሰ ህጋዊ ንግደ ፍቃድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ሰርተፊከወት ምዝጋበ ያለዉ ሌሎች መረጃዎች ኮፒ

2 ተጫራቾች ለጨረታ የተዘጋጃ ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ከ 26/1/2018 ዓም ጀምሮ በስራ ሰኣት የማይመለስ ብር 200 በመክፈል በኣዲስ ኣበባ ቦሌ ሜጋ ህንፃ አጠገብ ከሚገኘዉ ዋና መስሪያ ቤታችን 13 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1302 እንዲሁም በመቐለ ላጪ ከሚገኘዉ ቅርንጫፍ መስሪያቤታችን መዉስድ ይችላሉ

3ተጫራቾች ከድርጅታችን የተሰጣቸዉ ኦርጅናል ፎርም ብቻ ተጠቅመዉ ያለስርዝ ድልዝ ቫት ሳይጨምር ወይም ከቫት በፊት ለያንዳንዳቸዉ ዓይነት ማሽን ተሽከርካሪ በጥንቃቄ ነጠላ ዋጋ ሞልተዉ ፊርመዉና ማህተም ኣርገዉ በታሸገ ፖስታ እንዲልኩልን ወይ ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት በኣካል ይዘዉ እንዲመጡ

4 ተጫራቾች ጨረታ ከመከፈቱ በፊት የጨረታ ማስከበሪያ 50000 ስፒኦ የማቅረብ ግዴታ አለባቸዉ

5 ለድርጅታችን ስራ የሚዉል የነዳጅ ወጪ በድርጅታችን የሚሸፈን ሲሆን

6 የማጎጎዥ ወጪ ወይም ዋጋ በሚመለከት ወደ ፕሮጀክት ለማጎጎዝ የሚያስፈልግ ወጪ በድርጅቱ የሚሸፈን ሲሆን ከድርጅቱ ለመዉጣት ወይ ለመመልሰ የሚያስፈልግ ወጪ በኣካራይ ወይም በደንበኛ የሚሸፈን ይሆናል

7 ኣንድ ተጫራች ወይም ደንበኛ ከተጠቀሱ ማሽኖች ወይ ተሽከርካሪያዎች በፈለገዉ ዓይነት ማሽን ብቻ ወይ ተሽከርካሪያዎች በቻ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 25/2/2018 ዓም ማክሰኞ ክጥዋቱ 400 ኣዲስ ኣበባ በሚገኘዉ የድርጅታችን ዋና መስሪያቤት 16 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1601 ወይም በመቀሌ ላጪ በሚገኘዉ ቅርንጫፍ መስሪያቤታችን ሆኖ ጨረታዉ ሲከፈት ያልተገኘ ደንበኛ በዉጤተቱ ተገዥ ይሆናል

9 ጨረታዉ ያሸነፈ ተወዳደሪ ያሸነፈዉ ብዛትና ዓይነት ማሽነሪ እና ተሽከርካሪ እንዲያቀርብ ከተነገረበት ቀን ጀምሮ ብ 5 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ላአሸነፈበት ዓይነት እና ብዛት ማሽነሪ እና ተሽከርካሪ ማቅረብ ግዴታ አለበት

10 ጨረታዉ ያሸነፉ ደንበኞች ከተነገረበት ቀን ጀምሮ 5 ተካታታይ ቀን የሚፈለገዉ ዓይነት ብዛት ማሽነሪ እና ተሽከርካሪ ማቅርባ ካልቻለ እሱ ባሸነፈብት ዋጋ ሌሎች ደንበኞች ወይም ኣቅራቢዎች ማቅረብ ይችላሉ

11 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ሙሉ በሙሉእ ወይ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0991190434 0914297662