የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90: እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኋላፊነት መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ይዞታዎችና ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
ተ.ቁ | የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪ ቅርንጫፍ | የመያዣ ንብረቱ የሚገኝበት ኣድራሻ እና የመያዣ መለያ | የንብረቱ ዓይነት/የሚሰጠው አገልግሎት | የሐራጅ መነሻ ዋጋ | ሐራጅ የሚከናወንበት | |||||
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
ከተማ | ክፍለ ከተማ | ቀበሌ | የይዞታ ማረጋገጫ (ካርታ) ቁጥር | የይዞታው ስፋት በካሬ ሜትር | ቀን | ሰዓት | ||||||
1 | ገብረሃንስ ንጉስ ፍትዊ | ገብረሃንስ ንጉስ ፍትዊ | አክሱም | ዓድዋ | ዓድዋ | 01 | 2873/2002 | 62.20ካሬ ሜትር | ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል | 415,057.08 | 26/02/2018 | ከጠዋቱ 3:00-4:00 |
1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛውን በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ቢሆን ይመረጣል።
2. ሐራጁ የሚከናወነው ዓድዋ ከተማ በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ በዓድዋ ቅርንጫፍ ነው።
3. ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት ንብረቱን መጎብኘት ይቻላል።
4. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ 15 ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው 15 ቀን ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ የሐራጅ ማስከበርያ ያስያዘው ገንዘብ ወደ ባንኩ ገቢ ይሆናል።
5. ከቤቱ ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሚከፈሉ የስም ማዛወሪያን ጨምሮ የተለያዩ ታክስ እና ግብር ክፍያዎች ካሉ የጨረታው አሸናፊው ይከፍላል።
6. ባንኩ ሐራጁን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344407766 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል ወይም በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ሕግ አገልግሎት ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል።