የዉቕሮ ግብርና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

1 የ 2017 ዓም እና የ2018 ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ የሚቀርቡ

2 ናይ መንግስት ግብር ከፋይ መሆናቸዉ የሚረጋግጥ ለግብር ከፋዩች የሚሰጥ መለያ ቁጥር ወይም ቲን ናምበር ከፒ ሊያቀርቡ የሚችሉ

3 የ2017 ዓም እና የ2018 ዓም የታስ ለኣቅራቢዎች የሚሰጥ መታወቂያ ኮፒ ሊያቀርቡ የሚችሉ

4 ግብርና : የላብራቶሪ እቃዎች : ኤሌክትሮኒክስ: ህንፃ መሳሪያ ለመዋዳደር የምትቀርቡ ተጫማሪ እሴታ ታክስ የተመዘገቡ መሆናቸዉ የሰኔ ወር 2017 ዓም ዲካላሪሽን ማስረጃ ላያቀርቡ የሚችሉ

5 ለያንዳንዱ ሰነድ ጨረታ የማይመለስ ብር 200 በመክፍለ ዉቅሮ ግብርና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋይናስንና ግዥ ንብረት ኣስተዳደር የስራ ሂዳት ቢሮ ቁጥር 24 በመዉሰድ በሚወዳደሩበት ዋጋ ሞልተዉ በፖስታ ስምና ኣድራሻ በመፃፍ ፊርማና ማህተም ኣድርገዉ በታሸገ ፖስታ ኦርጅናልና ኮፒ በማሸግ እስከ መስከረም 7/2018 ዓም ከጠዋቱ 300 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ

6 የጨረታ ሳጥን የሚታሸገዉ 7/1/2018 ዓም ከጥዋቱ 3:10 ሲሆን በዕለቱ 3:30 ተጫራቾች ወይ ሕጋዊ ወኪላቾቻዉ በተገኙበት ይከፈታል

7 ተጫራቾች ባይገኙም በጨረታ ሳጥን ዉስጥ የተገኘዉ ፖስታ ወጥቶ በስርዓት ይከፈታል ይገመገማል

8 ተጫራቾች ኣሸናፊ መሆናቸዉ ከተነገራቸዉ ቀን በስወስተ የስራ ቀናት ዉስጥ ከሚቀርቡት ንብረት 10 በመቶ ዋስትና ብጥሪ ገንዘብ ወይ በስፒኦ ኣስይዘዉ ዉል በማሰር ለኣምስት ተከታታይ ቀን በራሳቸዉ ትራስፖርት መጫኛ መራገፊያ ወደ ዉቅሮ ግብርና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገቢ ለያደርጉ የሚችሉ

9 ተጫራቾች ከጨረታ መክፈቱ በፊት ለጫረታ መክበሪያ በጥረ ገንዘብ ወይም ስፒኦ ማቅረብ የሚችሉ

10 ኣንደ ኛ ኤሌክትሮኒክስ ብር 4000 ሁለተኛ የግብርና ላብራቶሪ እቃዎች ብር 15000 ሰወሰተኛ የህንፃ መሳሪያ ብር 4000

11 ድርጅታችን የተሻላ ኣማራጭ ከገኝ ሙሉ ብሙሉ ወይ በከፊል የመሰርዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጫማሪ ማብራሪያ 0914115651 0914349954