ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

የግልፅ ጨ ረታ ማ ስታወቂያ

ድርጅታችን ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተለያዩ የፅሕፈት መሳሪያዎች፣ ሕትመቶች፣ የፅዳት እቃዎችና ሌሎች ኣላቂ የደንብ ልብሶችና ዩኒፎርሞች፣ የትራክተርና ማረሻ መለዋወጫዎች፦ ኤሌክትሪክና ኤሌኬትሮኒክስ እቃዎች፣ የእህል መወቂያ ማሽን መለዋወጫ እና ማሽኖች በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ተጫራቾች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች ማሟላት የምትችሉ ይህ ስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በጨረታው መሳትፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

1. ተጫራቾች በዘርፉ የ2017ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣የግብር መለያ ቁጥርና የሓምሌ ወር ቫት ማሳወቂያ ሰነድ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ከጨረታው ዝርዝር(ሰነድ)ጋር ማገባት ይኖርባቸዋል።

2. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ይግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የሓምሌ ወር ቫት ማሳወቅያ ሰነድ ፎቶ ኮፒ የማይመለስ እና ኦርጅናል የማይመለስ በመያዝ የጨረታ ሰነድ ከቀን 28/08/2025 እ.ኤ.ኣ ጀምሮ 04/09/2025 እ.ኤ.ኣ መቐለ ዓዲ ሓቂ የቀድሞው ሓሸንገ ኮሌጅ ህንፃ የነበረ ሁለተኛ ፎቅ በመምጣት መውሰድ ይኖርባቸዋል።

3. ጨረታው 0/09/2025 እ.ኤ.ኣ ከቀኒ 4፡00 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 4፡15 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገሹበት መቐለ መቐለ ዓዲ ሓቂ የቀድሞው ሓሸንገ ኮሌጅ ህንፃ የነበረ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮኣችን የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸው የተሟላ ከሆነ ባይገኙም

4.ኣዲስ ኣባባ ለሚገኙ ተጫራቾች

5. ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ቫት/ተ.እ.ታ) ጨምሮ መሆኑና ኣለመሆኑን በግልፅ መጠቀስ ኣለበት።ይህ ካልሆነ ግን ያስገቡት ዋጋ ቫት እንደማያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል።

6. ተጫራቻቾ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) ብር ለሚጫረቱበት ጥቅል የጠቅላላ ዋጋ 10% በታሸገ ፖስታ ከጨረታው ጋር ማስገባት ኣለባቸው።በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ ተቀባይነት የለውም።

7. ኣሸናፊ ተፃራቾች ጨረታውን ማሸነፋቸውና የግዢ ማዘዣ ከደረሳቸው ቀን ጀምሮ ያቀረቡትን ናሙና ተቀባይነት ካገኘ በ5/ኣምስት/ቀናት ውስጥ የጠቅላላ ዋጋ ቫት ጨምሮ 10% የውል ማስከበሪያ የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) በማሰራት ከኩባንያችን ጋር ውል መፈራረም ኣለባቸው፡፡ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማክከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ሌላ ኣማራጭ ይወሰዳል።

8. ኣሸናፊ ተጫራቾች ጨረታውን ኣሸንፈው ውል ካሰሩበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ እቃውብን ማስረከብ ኣለባቸው።ይህ ካልሆነ ግን ለውል ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ ኣማራጭ ይወስዳል።

9. ተጫራቾች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተመስርተው ዋጋ ማስገባት ኣይፈቀድም።

10. ተጫራቾች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሶስተኛ ወገን ኣሳልፎ መስጠት ኣይችሉም፡፡

11. ተጫራቾች ተጫርተው ያሸነፉት እቃ መቐለ ዋና መስሪያ ቤት ድረስ መጥተው ማስረከብ ኣለባቸው። ክፍያ በተመለከተ ያቀረቡት እቃ ድርጅታችን ጥራት ቁጥጥር ባለሙያዎች ተፈትሾ ተቀባይነት ካገኘ በኋላ የሚፈፀም ይሆናል።

12. ኩባንያው የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0914741665 መደወል ይቻላል