የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር የመቐለ ቅ/ፅ/ቤት

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር፡- ERMM B/NCB/003/2018 E.C

የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር መቐለ ቅ/ፅ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን የአገልግሎቶች እና እቃዎች ግዥ መፈፀም
ይፈልጋል

  • ሎት አንድ - የባህላዊ ምግብ መስተንግዶ አገልግሎት
  • ሎት ሁለት - የሆቴል መስተንግዶ አገልግሎት
  • ሎት ሶስት - የትንሹ እሽግ ውሃ አገልግሎት

በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. ተወዳዳሪው ሆቴል ባለ ሶስት ኮኮብ እና ከዚያ በላይ መሆኑይኖርባቸዋል፣ በተጨማሪም የደረጃ ኮኮብ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ለሆቴሎች ብቻ አዳራሽ በሚመለከት በገቢዎች ሚኒስቴር ካስቀመጠው ስፔስፊኬሽን (Specification) ቢያንስ 50% የሚያሟላ መሆን አለበት፣
  3. ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑ ግብር የከፈለ
  4. የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው የእቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ፣
  5. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
  6. ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት አንድ የባህላዊ ምግብ መስተንግዶ አገልግሎት ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ) ለሎት ሁለት የሆቴል መስተንግዶ አገልግሎት ብር 50,000.00 (አምሳ ሺህ) ለሎት ሶስት የትንሹ እሽግ ውሃ አገልግሎት 20,000.00 (ሃያ ሺህ) እያንዳንዳቸው በባንክ በተመሰከረለት ቼክ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል።
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መክፈቻ ቀን ድረስ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገብ የሚገኘው የትግራይ ክልል አካል ጉዳተኞች ማህበር ህንፃ ከሚገኘው የቅ/ጽ/ቤቱ ግዥና ቡድን ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 20 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  8. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ጷጉሜ 5/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታውም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 በመስሪያ ቤቱ አዳራሽ አራተኛ ፎቅ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  9. የጨረታው አሸናፊ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ CPO በማስያዝ ከመ/ቤታ ጋር ውል ይፈራረማል።
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  11. ተጫራቾች ሁሌም ቫት ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባችዋል ተጫራቾች ዋጋው ከነቫቱ መሙላት ይጠበቅባቸዋል።
  12. ማንኛውም ስርዝ ድልዝ ያለበት የጨረታ ስነድ ከጨረታ ውጪ ይደረጋል።

ስልክ ቁጥር 09 35 28 22 74 ፋክስ 034 440 7309
የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር መቐለ ቅ/ፅ/ቤት