Dashen Bank S.C

የመጀመሪያ ዙር የሐራጅ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/መቐዲ/002/2017

ዳሸን ባንከ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን የተበዳሪዎች ወይም የንብረት አስዦች ቤቶችን ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል።

ተ.ቁየተበዳሪው ስምአበዳሪው ቅርንጫፍየአስያዥ ስምቤቱ የሚገኝበት አድራሻየንብረቱ

አይነት
የጨረታ መነሻ ዋጋጨረታዉ የሚካሄድበት
ከተማክ/ከተማቀበሌየካርታ ቁጥርየቦታ ስፋትቀንሰዓት
1አሸናፊ ደሳለኝ ተወልደዓዲ ሓውሲተበዳሪውመቀለዓዲ/ ሓቂሚዘር9318/04/7058140 ካ.ሜመኖሪያ ቤት2,009,522ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ/ም4:00-6:00

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በዳሽን ባንክ ከፍያ ማዘዣ (CPO)በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
  2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል።
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር ታክስ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል።
  4. ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው።
  5. የጨረታው አሸናፊ ደብዳቤ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፈል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል።
  6. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል።
  7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሀራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል።
  8. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል።
  9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ ለመረጃ በስልክ ቁጥር 0342415446 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።