ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም

ለመጀመርያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም ከዚህ ቀጥሎ የተጠቀሱት ተበዳሪዎች የወሰዱትን ብድር ባለመክፈላቸው በአዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ሥልጣንና ኃላፊነት መሠረት ከዚህ በታች የተገለፀ በመያዣ የተያዘ ቤትና ቦታ ባለው ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የንብረቱ ልዩ መግለጫ

የንብረቱ የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር

ሐራጅ የሚካሄድበት

አድራሻየይዞታው አገልግሎትየካርታ ቁጥርየይዞታው ስፋት በ/ካሜቀንሰዓት
1አቶ ዮናስ ገ/መስቀል ገ/ማርያምአቶ ጎይትኦም ከበደው ባይሩዓዲ ግራት ከተማመኖሪያ15485

2005,314,800.6714/11/2017 ዓ.ም4፡00
2አቶ ሚኪኤለ በርሀ ገ/ሄር

አቶ ሚኪኤለ በርሀ ገ/ሄር ወ/ሮ ፍረወይኒ ገ/መስቀል ገ/ማሪያምዓዲ ግራት ከተማመኖሪያ9044122,770,821.5114/11/2017 ዓ.ም9፡00
3ኣቶ ሙሉጌታ እምባየ ገ/የሱስኣቶ ሙሉጌታ እምባየ ገ/የሱስ ወ/ሮ ለታይ ተኽሉ በርሀዓዲ ግራት ከተማመኖሪያ6636/20062504,318,275.5515/11/2017 ዓ.ም4፡00
4አቶ መድሃንየ ሃይለሥላሴ ሐጎስመ/ር ኣርኣያ ገመድህን ተስፋይ ወ/ሮ ካሕሳ ሓጎስ ባራኺዓዲ ግራት ከተማመኖሪያ11971752,453,415.0315/11/2017 ዓ.ም9፡00

ማሳሰቢያ

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪሉ የንብረቱ የሐራጅ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንከ ማዘዥያ ከፍያ /CPO/ በማስያዝ መጫረት ይችላል። ይህን ገንዘብ የጨረታ ቀን ከመድረሱ በፊት አንድ ቀን አስቀድሞ በደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ዓዲ ግራት ቅርንጫፍ ማስያዝ አለበት።
  2. ማኅበራትን ወክሎ መጫረት የሚፈልግ ሥራ አስከያጅ ወይም ም/ሥራ አስከያጅ የድርጅቱ የመመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ ይዞ መቅረብ ያለበት ሲሆን የሥራ አስኪያጅ ወይም ም/ሥራ አስኪያጅለውጥ የተደረገ ከሆነ ይህንኑ የሚገልፅ ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ፅ/ቤት የፀደቀ ቃለ ጉባኤ መቅረብ አለበት።
  3. በዚህ ሐራጅ አሸናፊ የሆነ የቀረው ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ የመክፈል ግዴታ ያለው ሲሆን ካልከፈለ ግን ሐራጁ ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበርያ ያስያዘው ገንዘብ ኣይመለስለትም።
  4. ሐራጅ የሚደረግበት ቦታ ዓዲ ግራት ከተማ ይሆናል።
  5. ይህ የሚሸጥ ቤትና ቦታ በሚገኝበት ቦታ በስራ ሰዓት በአካል በመገኘት ማየት ወይም መጎብኘት ይቻላል።
  6. የስም ማዛወርያ ይሁን ሌሎች ወጪዎች በጨረታ አሸናፊው ይሸፈናል።
  7. ተቋማችን ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ጨረታ እስከሚደረግበት ጊዜ ይህ በመሸጥ ላይ ያለ ቤትና ቦታ በአካል ለማየት በስልክ ደውሎ ቀጠሮ በመያዝ ማየት ይችላል።
  9. ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።

ለበለጠ ማብራርያ

በስልክ ቁጥር 0344450911/0344450299 ወይም በሞባይል ቁጥር 0914031845 በመደወል ወይም ንብረቱ በመጫረት ላይ ያለ ደደቢት ማይከሮ ፋይናንስ ዓዲ ግራት ቅርንጫፍ በአካል መበቅረብ መጠየቅ ይቻላል።

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም