ለመጀመርያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም ከዚህ ቀጥሎ የተጠቀሱት ተበዳሪዎች የወሰዱትን ብድር ባለመክፈላቸው በአዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ሥልጣንና ኃላፊነት መሠረት ከዚህ በታች የተገለፀ በመያዣ የተያዘ ቤትና ቦታ ባለው ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
| ተ.ቁ | የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | የንብረቱ ልዩ መግለጫ | የንብረቱ የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር | ሐራጅ የሚካሄድበት | ||||
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
| አድራሻ | የይዞታው አገልግሎት | የካርታ ቁጥር | የይዞታው ስፋት በ/ካሜ | ቀን | ሰዓት | ||||
| 1 | አቶ ዮናስ ገ/መስቀል ገ/ማርያም | አቶ ጎይትኦም ከበደው ባይሩ | ዓዲ ግራት ከተማ | መኖሪያ | 15485 | 200 | 5,314,800.67 | 14/11/2017 ዓ.ም | 4፡00 |
| 2 | አቶ ሚኪኤለ በርሀ ገ/ሄር | አቶ ሚኪኤለ በርሀ ገ/ሄር ወ/ሮ ፍረወይኒ ገ/መስቀል ገ/ማሪያም | ዓዲ ግራት ከተማ | መኖሪያ | 904 | 412 | 2,770,821.51 | 14/11/2017 ዓ.ም | 9፡00 |
| 3 | ኣቶ ሙሉጌታ እምባየ ገ/የሱስ | ኣቶ ሙሉጌታ እምባየ ገ/የሱስ ወ/ሮ ለታይ ተኽሉ በርሀ | ዓዲ ግራት ከተማ | መኖሪያ | 6636/2006 | 250 | 4,318,275.55 | 15/11/2017 ዓ.ም | 4፡00 |
| 4 | አቶ መድሃንየ ሃይለሥላሴ ሐጎስ | መ/ር ኣርኣያ ገመድህን ተስፋይ ወ/ሮ ካሕሳ ሓጎስ ባራኺ | ዓዲ ግራት ከተማ | መኖሪያ | 1197 | 175 | 2,453,415.03 | 15/11/2017 ዓ.ም | 9፡00 |
ማሳሰቢያ
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪሉ የንብረቱ የሐራጅ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንከ ማዘዥያ ከፍያ /CPO/ በማስያዝ መጫረት ይችላል። ይህን ገንዘብ የጨረታ ቀን ከመድረሱ በፊት አንድ ቀን አስቀድሞ በደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ዓዲ ግራት ቅርንጫፍ ማስያዝ አለበት።
- ማኅበራትን ወክሎ መጫረት የሚፈልግ ሥራ አስከያጅ ወይም ም/ሥራ አስከያጅ የድርጅቱ የመመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ ይዞ መቅረብ ያለበት ሲሆን የሥራ አስኪያጅ ወይም ም/ሥራ አስኪያጅለውጥ የተደረገ ከሆነ ይህንኑ የሚገልፅ ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ፅ/ቤት የፀደቀ ቃለ ጉባኤ መቅረብ አለበት።
- በዚህ ሐራጅ አሸናፊ የሆነ የቀረው ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ የመክፈል ግዴታ ያለው ሲሆን ካልከፈለ ግን ሐራጁ ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበርያ ያስያዘው ገንዘብ ኣይመለስለትም።
- ሐራጅ የሚደረግበት ቦታ ዓዲ ግራት ከተማ ይሆናል።
- ይህ የሚሸጥ ቤትና ቦታ በሚገኝበት ቦታ በስራ ሰዓት በአካል በመገኘት ማየት ወይም መጎብኘት ይቻላል።
- የስም ማዛወርያ ይሁን ሌሎች ወጪዎች በጨረታ አሸናፊው ይሸፈናል።
- ተቋማችን ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ጨረታ እስከሚደረግበት ጊዜ ይህ በመሸጥ ላይ ያለ ቤትና ቦታ በአካል ለማየት በስልክ ደውሎ ቀጠሮ በመያዝ ማየት ይችላል።
- ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
ለበለጠ ማብራርያ
በስልክ ቁጥር 0344450911/0344450299 ወይም በሞባይል ቁጥር 0914031845 በመደወል ወይም ንብረቱ በመጫረት ላይ ያለ ደደቢት ማይከሮ ፋይናንስ ዓዲ ግራት ቅርንጫፍ በአካል መበቅረብ መጠየቅ ይቻላል።
ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም