የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር የመቐለ ቅ/ፅ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር EERMMB 001/2018 E.C

የኢ/ያ ገቢዎች ሚኒስቴር መቐለ ቅ/ጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።

1. የሠራተኞች የመኪና ሰርቪስ እና የሙሉ ቀን የመኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶቸ ሟሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ማለትም የ2017 ዓ/ም ወይም 2018 ዓ/ም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው።
  2. መንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ።
  3. 15 ሰው የመጫን አቅም ያለው ሚኒባስ ወይም ተመሳሳይ ተሽከርካሪ ማቅረብ የሚችል
  4. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  5. ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይጠበቅበታል።
  6. ማስረከብያ ለሎት አንድ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ) በባንክ በተመሰረተ ቼክ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ።
  7. ተጫራቾች የጨረታሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር)በመክፈል ይህ ማስታወቅያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መክፈቻ አምስት (5) ቀን እስኪቀር ድረስ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገብ የሚገኘው የትግራይ አካል ጉዳተኞች ማህበር ህንፃ ከሚገኘው የቅ/ፅ/ቤቱ የግዥ ቡድን 2ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 20በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  8. የጨረታ ሰነድ መሸጫ የሚያበቃው ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም መሆኑን ተጨራቾች እንዲያውቁት ያስፈልጋል።
  9. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ሐምሌ 22/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታውም በዚሁ ዕለት ልክ 4፡30 በመስሪያ ቤቱ የመሰብሰብያ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል።
  10. የጨረታው አሸናፊ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ) CPO በማስያዝ ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማል።
  11. ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  12. ተጫራቶች ሁሉም ቫት ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባችዋል።
  13. ተጫራቾች የምታቀርቡት የሠራተኛ የሰርቪስ ተሽከርካሪዎች ጥራታቸው የተጠበቀ እና የምርት ዘመን ሞዴል 2007 እና ከዛ በላይ መሆን ይኖርባቸዋል።
  14. ተጫራቾች የምታቀርቡት የሙሉ የመኪና ኪራይ አገልግሎት ተሽከርካሪዎች ጥራታቸው የተጠበቀ እና የምርት ዘመን ሞዴል ለሚኒባስ ወይም ተመሳሳይ ተሽከርካሪ 2007 እና ከዛ በላይ፣ ለHilux ዳብል ካፕ ወይም ተመሳሳይ ተሽከርካሪ 2012 እና ከዛ በላይ መሆን ይኖርባቸዋል።
  15. የመጫን አቅም በሊብሬ መሰረት እና በአካል የሚረጋገጥ መሆኑን።
  16. የሚያቀርቡት ሚኒባስ ወይም ተመሳሳይ ተሽከርካሪ ሊብሬ 15 ሰው የመጫን አቅምያለው መሆኑን።
  17. የሚያቀርቡት የተሽከርካሪ ሊብሬ 15 ሰው የመጫን አቅም ያለው መሆኑን፡
  18. ተጫራቾች ሚኒባስ ወይም ተመሳሳይ ተሽከርካሪ ደረጃ 1 ጥራት ማቅረብ የሚችል።

ስልክ ቁጥር 0934345898/0935282274/ፋክስ 0344407309/

በኢ/ያ ገቢዎች ሚኒስቴር መቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት