ከፍተኛ ፍርድ ቤት

የቤት እና ቦታ ሽያጭ ማስታወቂያ

አፈ/ከሳሽ- አቶ መኮነን አማረ አፈ ተከሳሾች እነ ወ/ሮ ራሄል ኣማረ 6ት ቁ ሰዎች መካከል ባለው የአፈፃፀም የሚል ክርክር በመቀለ ከተማ ክ/ከተማ 1ይ ወያነ ቀበሌ 16 የሚገኝ አዋሳኙ በምስራቅ ወ/ሮ ወ/ሮ ኪዳን፣ በደቡብ መንገድ፣ በምእራብ መንገድ በሰሜን ፈረደ ወ/ገብርኤል የሚያዋስነው 145 ካ.ሜትር ቤት እና ቦታ በኣማረ በላይ ወይም ወ/ሮ ኣስካለ ማርያም ግርማይ ስም የሚታወቅ በጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤት ስላዘዘ በመነሻ ዋጋ ብር 2,215,194.46 (ሁለት ሚልየን ሁለት መቶ ኣስራ ኣምስት ሺ ኣንድ መቶ ዘጠና ኣራት ብር ከ46/100) በሆነ ለቀን-26/10/2017 ዓ/ም 3፡00 ሰዓት ጠዋት ጀምሮ እስከ 6፡00 ሰዓትበጨረታ ስለሚሸጥ በዚህ ቀን እና ቦታ ተገኝተው እንዲጫረቱ እያንዳንዱ ተጫራች ደግሞ 100,000 (አንድ መቶ ሺ) ጨረታ ማስከበርያ በጨረታ ኮምቴ እንድታስይዙ የጨረታ ውጤት ደግሞ ቀን 26/10/2017 ዓ/ም ሰዓት 9፡00 እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቀለ የተሰየመ ፍታብሄር ምድብ ችሎት አዟል።

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ምድብ ችሎት